የበዓለ ትንሣኤ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ተከናወነApril 13, 2026ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ሚያዚያ ፭/ ፳፻፲፰ ዓ.ም. በየዓመቱ በትንሣኤ ማግስት ፣ በአዲስ ዓመት ማግስትና በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ማግስት ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ጽሕፈት ቤት ጀምሮ እስከ አዲስአበባ ሀገረ ስብከት አድባራትና ገዳማት አገልጋዮች በመሰባሰብ ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ የእንኳን አደረሰዎ መርሐግብር ይካሄዳል። በዚሁ መሠረት የዘንድሮ የ2018ዓ.ም የትንሣኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ብፁዕ አቡነ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000015.jpg 252 448 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-04-13 19:15:542026-04-27 19:20:16የበዓለ ትንሣኤ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ተከናወነ
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጰሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ዘተናገረ በበዓለ ትንሣኤሁ ለእግዚእነ ወኣምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘዕሥራ ምእት ዓሠርቱ ወሰምንቱ ዓመተ ምሕረትApril 11, 2026በስመ ኣብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኣሐዱ ኣምላክ ኣሜን፡ በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣ ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፣ የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፣ በሕመም ምክንያት በየፀበሉና በየሆስፒታሉ ያላችሁ፣ እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት በሙሉ፣ በቤዛዊ መሥዋዕትነቱ ከሞተ ኃጢኣት ታድጎ የትንሣኤ ሙታንን በር የከፈተልን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00001-1.jpg 850 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-04-11 09:04:012026-04-11 09:04:01ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጰሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ዘተናገረ በበዓለ ትንሣኤሁ ለእግዚእነ ወኣምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘዕሥራ ምእት ዓሠርቱ ወሰምንቱ ዓመተ ምሕረት
“ልጃችን መምህር_ዘለዓለም ወንደሙ ያለዋጋ የተቀበለውን የእግዚአብሔር ቃል ለምእመናን በማስተማር አደራውን በሚገባ ተወጥቷል”March 10, 2026“መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ” በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኣሐዱ አምላክ አሜን !! ‹‹ወነአምር ከመ ለእመሂ ተነሥተ ቤተ ማኅደርነ ዘበምድር ዘውእቱ ሥጋ ብነ ሕንጻ በኀበ እግዚአብሔር በሰማያት ዘኢገብሮ እደሰብእ፡- በምድር ያለው ማደሪያ ቤታችን ቢፈርስም በሰማይ በእግዚአብሔር ዘንድ የሰው እጅ ያልሠራው ዘለዓለማዊ ቤት እንዳለን እናውቃለን፡፡›› (2ቆሮ. 5፡1) በልዩ ልዩ ጊዜያት ዐረፍተ ዘመን የገታቸውን ወገኖች ልንሸኝ እንችላለን፤ የአንዳንድ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00040.jpg 540 810 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-03-10 10:17:452026-03-10 10:17:45“ልጃችን መምህር_ዘለዓለም ወንደሙ ያለዋጋ የተቀበለውን የእግዚአብሔር ቃል ለምእመናን በማስተማር አደራውን በሚገባ ተወጥቷል”
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ ሀዲያና ስልጤ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የመምህር ዘለዓለም ወንድሙ የሥጋ ዕረፍት አስመልክተው ጥልቅ ኀዘናቸውን ገለጹMarch 10, 2026ወአርአይከኒ ፍኖተ ሕይወት የሕይወትን መንገድ አሳየኸኝ፤ መዝ 16÷11 – አንተ መንገዴ ሆነህ ወደ ሕይወት እንዳቀና አደረግኸኝ – በመንገድነትህ የደረስኩበት ሕይወት አንተ ነህ። መምህር ዘለዓለም ወንድሙ ለወንጌል የተሰጡ የሕይወት መንገዳቸውን በወንጌል ተልዕኮ ላይ ትኩረት በማድረግ የመሩ ከረጅም ጊዜ ጀምሮ በገጠሪቱ ቤተ ክርስቲያን ለምናደርግላቸው የአገልግሎት ጥሪ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ በታዣነት በትጋት ያገለገሉ ልጃችን ነበሩ:: መምህር ዘለዓለም ወንድሙ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00084.jpg 325 291 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-03-10 10:14:522026-03-10 10:23:53ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ ሀዲያና ስልጤ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የመምህር ዘለዓለም ወንድሙ የሥጋ ዕረፍት አስመልክተው ጥልቅ ኀዘናቸውን ገለጹ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ በዝውውርና በአዲስ ምድብ የተመደቡት የየክፍለ ከተማ ቤተ ክህነቱ ሥራ አስኪያጆች የተሰጣቸው ሐላፊነት ሹመት ሳይሆን የአገልገሎት ጥሪ መሆኑን ሳይዘነጉ እንዲያገለግሉ አሳሰቡMarch 7, 2026ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ በዝውውርና በአዲስ ምድብ የተመደቡት የየክፍለ ከተማ ቤተ ክህነቱ ሥራ አስኪያጆች የተሰጣቸው ሐላፊነት ሹመት ሳይሆን የአገልገሎት ጥሪ መሆኑን ሳይዘነጉ እንዲያገለግሉ አሳሰቡ። ብፁዕነታቸው ይህንን ያሉት በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር በሚገኙ ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ተዘዋውረውና በአዲስ ምደባ እንዲያገለግሉ ለተመደቡት ሥራ አስኪያጆች የእንኳን ደህና መጣችሁና የትውውቅ እንዲሁም የሥራ መመሪያ መስጫ መርሐ ግብር […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000014.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-03-07 10:11:222026-03-10 10:12:36ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ በዝውውርና በአዲስ ምድብ የተመደቡት የየክፍለ ከተማ ቤተ ክህነቱ ሥራ አስኪያጆች የተሰጣቸው ሐላፊነት ሹመት ሳይሆን የአገልገሎት ጥሪ መሆኑን ሳይዘነጉ እንዲያገለግሉ አሳሰቡ
በሩሲያ ውስጥ ካሉ ግዙፍ የብዙኃን መገናኛ ተቋማት መካከል አንዱ የሆነው የ”ጋዝፕሮም” ሚዲያ ልዑካን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅትን ጎበኙMarch 6, 2026የ”ጋዝፕሮም” ሚዲያ ልዑካን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ስርጭት ድርጅት ዘመናዊ የቴሌቭዥን ስቱዲዮን ጨምሮ በድርጅቱ ቅጽረ ግቢ ውስጥ የሚከናወነውን የፕሮዳክሽን የሥራ ሂደትና የአስተዳደር ቢሮችዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ የ”ጋዝፕሮም” ሚዲያ ልዑካን በጉብኝታቸው ሩሲያ ከአፍሪካ በተለይም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጋር ያላትን ግንኙንት ይበልጥ ማጠናከር እንደምትፈልግ የገለጹ ሲሆን ልዑካኑ የቤተክርስቲያኗን ሚዲያ መጎብኘቱም ለዚህ መሻት አንዱ ማሳያ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000013.jpg 1365 2048 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-03-06 10:08:342026-03-10 10:10:35በሩሲያ ውስጥ ካሉ ግዙፍ የብዙኃን መገናኛ ተቋማት መካከል አንዱ የሆነው የ”ጋዝፕሮም” ሚዲያ ልዑካን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅትን ጎበኙ
‹‹ተዘከሩ መዋዕለ ዘቀዲሙ የቀደመውን ዘመን አስቡ›› (ዕብ. 10÷32)March 3, 2026ኢትዮጵያ ሀገራችን የብሉይ ኪዳን ሥርዐትን መቀበሏ፥ ከነገደ እስራኤል ለመመሳሰል ብላ ወይም የልማድ ተጽዕኖ ደርሶባት ሳይሆን፤ ከጥንት ጀምሮ በሕገ ልቡና ከነ መልከጼዴቅ፥ ከነዮቶር የተማረችው እንደሆነ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ። ቶራህ የሚባለውን የአይሁድ እምነት መጽሐፍ ቅድመ ክርስትና ትጠቀምበት ነበር፤ እንዲሁም ከክርስቶስ ልደት በፊት በሦስተኛው ክፍለ ዘመን በሰሜን አፍሪካ ብሉይ ኪዳን ወደ ጽርእ ቋንቋ ተተርጒሞ የመላው ዓለም ሀብት ሁኖ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000012.jpg 2048 1494 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-03-03 10:04:152026-03-10 10:07:33‹‹ተዘከሩ መዋዕለ ዘቀዲሙ የቀደመውን ዘመን አስቡ›› (ዕብ. 10÷32)
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በቅዱስ ፓትርያርኩ 13ኛ ዓመት በዓለ ሢመት ላይ ያስተላለፉት መልዕክትMarch 3, 2026“ ወምክሆሙ ለውሉድ አበዊሆሙ – የልጆችም ክብር አባቶቻቸው ናቸው።” (መጽሐፈ ምሳሌ 17፥6) ብፁዕ ወቅዱስ አባታችን፣ እንኳን ለ13ኛ ዓመት በዓለ ሢመትዎ በሰላም አደረስዎ፡፡ ጠቢቡ ሰሎሞን በተናገረው በዚህ ታላቅ የጥበብ ቃል ውስጥ “አባቶች” የሚለው ቃል ሥልጣንን፣ ጥበቃን፣ ማንነትን እና የሥነ ምግባር መሠረትን ይወክላል። የእውነተኛ ልጅ ክብር ሀብት፣ ሥልጣን ወይም ሌላ ደረጃ አይደለም፡፡ የልጆች ክብር አባቶች ናቸው፡፡ አባቶች […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000011.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-03-03 10:01:342026-03-10 10:03:26ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በቅዱስ ፓትርያርኩ 13ኛ ዓመት በዓለ ሢመት ላይ ያስተላለፉት መልዕክት
“መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ”March 3, 2026በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን !! ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ ኣህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዲስ ዋና ጸሓፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ እና የሓዲያ ስልጤ ኣህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ፣የቅዱስ ሲኖዶስ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000010.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-03-03 09:59:222026-03-10 10:00:35“መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ”
የቅዱስ ፓትርያርኩን “ሐዋርያዊ አገልግሎት ፤ አባታዊ ትምህርት ፤ ወቅታዊ መረጃዎችና ታሪካዊ ሰነዶችን” የሚያቀርብ ድረ-ገጽ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ይፋ ተደረገMarch 2, 2026በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ፤ የቅዱስነታቸውን የዕለት ከዕለት ሐዋርያዊ ተግባራት አባታዊ መመሪያዎች፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔዎችን እና የቤተክርስቲያኒቱን ዘመናዊና ታሪካዊ ክንውኖች ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ተደራሽ የሚያደርግ አዲስ ድረ-ገጽ በይፋ ሥራ ማስጀመሩን አስታወቀ። የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት eotcp.org በሚል አድራሻ ይፋ ያደረገው ይህ ዲጂታል መድረክ፤ ከመደበኛ የዜና ማሰራጫነት ባለፈ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00009.jpg 720 1080 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-03-02 09:52:402026-03-10 09:58:08የቅዱስ ፓትርያርኩን “ሐዋርያዊ አገልግሎት ፤ አባታዊ ትምህርት ፤ ወቅታዊ መረጃዎችና ታሪካዊ ሰነዶችን” የሚያቀርብ ድረ-ገጽ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ይፋ ተደረገ
የበዓለ ትንሣኤ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ተከናወነ
ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ሚያዚያ ፭/ ፳፻፲፰ ዓ.ም. በየዓመቱ በትንሣኤ ማግስት ፣ በአዲስ ዓመት ማግስትና በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ማግስት ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ጽሕፈት ቤት ጀምሮ እስከ አዲስአበባ ሀገረ ስብከት አድባራትና ገዳማት አገልጋዮች በመሰባሰብ ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ የእንኳን አደረሰዎ መርሐግብር ይካሄዳል። በዚሁ መሠረት የዘንድሮ የ2018ዓ.ም የትንሣኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ብፁዕ አቡነ […]
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጰሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ዘተናገረ በበዓለ ትንሣኤሁ ለእግዚእነ ወኣምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘዕሥራ ምእት ዓሠርቱ ወሰምንቱ ዓመተ ምሕረት
በስመ ኣብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኣሐዱ ኣምላክ ኣሜን፡ በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣ ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፣ የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፣ በሕመም ምክንያት በየፀበሉና በየሆስፒታሉ ያላችሁ፣ እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት በሙሉ፣ በቤዛዊ መሥዋዕትነቱ ከሞተ ኃጢኣት ታድጎ የትንሣኤ ሙታንን በር የከፈተልን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው […]
“ልጃችን መምህር_ዘለዓለም ወንደሙ ያለዋጋ የተቀበለውን የእግዚአብሔር ቃል ለምእመናን በማስተማር አደራውን በሚገባ ተወጥቷል”
“መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ” በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኣሐዱ አምላክ አሜን !! ‹‹ወነአምር ከመ ለእመሂ ተነሥተ ቤተ ማኅደርነ ዘበምድር ዘውእቱ ሥጋ ብነ ሕንጻ በኀበ እግዚአብሔር በሰማያት ዘኢገብሮ እደሰብእ፡- በምድር ያለው ማደሪያ ቤታችን ቢፈርስም በሰማይ በእግዚአብሔር ዘንድ የሰው እጅ ያልሠራው ዘለዓለማዊ ቤት እንዳለን እናውቃለን፡፡›› (2ቆሮ. 5፡1) በልዩ ልዩ ጊዜያት ዐረፍተ ዘመን የገታቸውን ወገኖች ልንሸኝ እንችላለን፤ የአንዳንድ […]
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ ሀዲያና ስልጤ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የመምህር ዘለዓለም ወንድሙ የሥጋ ዕረፍት አስመልክተው ጥልቅ ኀዘናቸውን ገለጹ
ወአርአይከኒ ፍኖተ ሕይወት የሕይወትን መንገድ አሳየኸኝ፤ መዝ 16÷11 – አንተ መንገዴ ሆነህ ወደ ሕይወት እንዳቀና አደረግኸኝ – በመንገድነትህ የደረስኩበት ሕይወት አንተ ነህ። መምህር ዘለዓለም ወንድሙ ለወንጌል የተሰጡ የሕይወት መንገዳቸውን በወንጌል ተልዕኮ ላይ ትኩረት በማድረግ የመሩ ከረጅም ጊዜ ጀምሮ በገጠሪቱ ቤተ ክርስቲያን ለምናደርግላቸው የአገልግሎት ጥሪ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ በታዣነት በትጋት ያገለገሉ ልጃችን ነበሩ:: መምህር ዘለዓለም ወንድሙ […]
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ በዝውውርና በአዲስ ምድብ የተመደቡት የየክፍለ ከተማ ቤተ ክህነቱ ሥራ አስኪያጆች የተሰጣቸው ሐላፊነት ሹመት ሳይሆን የአገልገሎት ጥሪ መሆኑን ሳይዘነጉ እንዲያገለግሉ አሳሰቡ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ በዝውውርና በአዲስ ምድብ የተመደቡት የየክፍለ ከተማ ቤተ ክህነቱ ሥራ አስኪያጆች የተሰጣቸው ሐላፊነት ሹመት ሳይሆን የአገልገሎት ጥሪ መሆኑን ሳይዘነጉ እንዲያገለግሉ አሳሰቡ። ብፁዕነታቸው ይህንን ያሉት በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥር በሚገኙ ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ተዘዋውረውና በአዲስ ምደባ እንዲያገለግሉ ለተመደቡት ሥራ አስኪያጆች የእንኳን ደህና መጣችሁና የትውውቅ እንዲሁም የሥራ መመሪያ መስጫ መርሐ ግብር […]
በሩሲያ ውስጥ ካሉ ግዙፍ የብዙኃን መገናኛ ተቋማት መካከል አንዱ የሆነው የ”ጋዝፕሮም” ሚዲያ ልዑካን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅትን ጎበኙ
የ”ጋዝፕሮም” ሚዲያ ልዑካን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት ስርጭት ድርጅት ዘመናዊ የቴሌቭዥን ስቱዲዮን ጨምሮ በድርጅቱ ቅጽረ ግቢ ውስጥ የሚከናወነውን የፕሮዳክሽን የሥራ ሂደትና የአስተዳደር ቢሮችዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ የ”ጋዝፕሮም” ሚዲያ ልዑካን በጉብኝታቸው ሩሲያ ከአፍሪካ በተለይም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጋር ያላትን ግንኙንት ይበልጥ ማጠናከር እንደምትፈልግ የገለጹ ሲሆን ልዑካኑ የቤተክርስቲያኗን ሚዲያ መጎብኘቱም ለዚህ መሻት አንዱ ማሳያ […]
‹‹ተዘከሩ መዋዕለ ዘቀዲሙ የቀደመውን ዘመን አስቡ›› (ዕብ. 10÷32)
ኢትዮጵያ ሀገራችን የብሉይ ኪዳን ሥርዐትን መቀበሏ፥ ከነገደ እስራኤል ለመመሳሰል ብላ ወይም የልማድ ተጽዕኖ ደርሶባት ሳይሆን፤ ከጥንት ጀምሮ በሕገ ልቡና ከነ መልከጼዴቅ፥ ከነዮቶር የተማረችው እንደሆነ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ። ቶራህ የሚባለውን የአይሁድ እምነት መጽሐፍ ቅድመ ክርስትና ትጠቀምበት ነበር፤ እንዲሁም ከክርስቶስ ልደት በፊት በሦስተኛው ክፍለ ዘመን በሰሜን አፍሪካ ብሉይ ኪዳን ወደ ጽርእ ቋንቋ ተተርጒሞ የመላው ዓለም ሀብት ሁኖ […]
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በቅዱስ ፓትርያርኩ 13ኛ ዓመት በዓለ ሢመት ላይ ያስተላለፉት መልዕክት
“ ወምክሆሙ ለውሉድ አበዊሆሙ – የልጆችም ክብር አባቶቻቸው ናቸው።” (መጽሐፈ ምሳሌ 17፥6) ብፁዕ ወቅዱስ አባታችን፣ እንኳን ለ13ኛ ዓመት በዓለ ሢመትዎ በሰላም አደረስዎ፡፡ ጠቢቡ ሰሎሞን በተናገረው በዚህ ታላቅ የጥበብ ቃል ውስጥ “አባቶች” የሚለው ቃል ሥልጣንን፣ ጥበቃን፣ ማንነትን እና የሥነ ምግባር መሠረትን ይወክላል። የእውነተኛ ልጅ ክብር ሀብት፣ ሥልጣን ወይም ሌላ ደረጃ አይደለም፡፡ የልጆች ክብር አባቶች ናቸው፡፡ አባቶች […]
“መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ”
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን !! ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ ኣህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዲስ ዋና ጸሓፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ እና የሓዲያ ስልጤ ኣህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ፣የቅዱስ ሲኖዶስ […]
የቅዱስ ፓትርያርኩን “ሐዋርያዊ አገልግሎት ፤ አባታዊ ትምህርት ፤ ወቅታዊ መረጃዎችና ታሪካዊ ሰነዶችን” የሚያቀርብ ድረ-ገጽ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ይፋ ተደረገ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ፤ የቅዱስነታቸውን የዕለት ከዕለት ሐዋርያዊ ተግባራት አባታዊ መመሪያዎች፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔዎችን እና የቤተክርስቲያኒቱን ዘመናዊና ታሪካዊ ክንውኖች ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ተደራሽ የሚያደርግ አዲስ ድረ-ገጽ በይፋ ሥራ ማስጀመሩን አስታወቀ። የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት eotcp.org በሚል አድራሻ ይፋ ያደረገው ይህ ዲጂታል መድረክ፤ ከመደበኛ የዜና ማሰራጫነት ባለፈ […]