የመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ጥሪ!May 23, 2026“ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የእኔ ነው” በሚል መርህ እየታደሰ ለሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ለቀሪ ሥራዎች ማጠናቀቂያ ኢትዮጵያውያን እንዲተባበሩ ጥሪ ቀረበ። ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ግንቦት ፲፬/፳፻፲፰ ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ እምብርት የሚገኘው ታሪካዊው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ከተቆረቆረ 130 ዓመታትን ያስቆጠረ ታሪካዊ ልዩ እና በሥነ ሕንጻ ቅርጹ በልዩ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000040.jpg 252 448 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-05-23 13:24:192026-05-23 13:24:19የመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ጥሪ!
በዓለ ዕርገትMay 21, 2026“ከሰማይም ከወረደ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ ማንም የለም፥ እርሱም በሰማይ የሚኖረው የሰው ልጅ ነው።” ዮሐንስ ፫፥፲፫ 💠ከጌታችን ዘጠኝ ዐበይት በዓላት መካከል በዓለ ዕርገት አንዱ ነው። በዓሉ ከትንሣኤ በ፵ኛው ቀን ይከበራል። “ደግሞ አርባ ቀን እየታያቸው ስለ እግዚአብሔርም መንግሥት ነገር እየነገራቸው፥ በብዙ ማስረጃ ከሕማማቱ በኋላ ሕያው ሆኖ ለእነርሱ ራሱን አሳያቸው።” ሐዋርያት ፩፥፫ 💠በዓለ ዕርገት ለሐዋርያት የየሚላክላቸው አጽናኝ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000039.jpg 420 336 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-05-21 07:07:032026-05-21 07:07:03በዓለ ዕርገት
የገዳመ ኢየሱስ አዲሱ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በብፁዓን አባቶችን ቡራኬ ተመረቀMay 21, 2026ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ግንቦት ፲፪/፳፻፲፰ ዓ/ም የገዳመ ኢየሱስ አዲሱ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በብፁዓን አባቶችን ቡራኬ ተመረቀ። በሥርዐተ ቡራኬ ቤተ ክርስቲያኑ መርሐ ግብር ላይ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ብፀለዕ አቡነ ናትኤል የቅድስት ሀገረ ኢየሩሳሌም ገዳማት ሊቀ ጳጳስ ፣ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል በሰሜን አሜሪካ የኦሀዮና አካቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000038.jpg 299 448 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-05-21 07:02:572026-05-21 07:02:57የገዳመ ኢየሱስ አዲሱ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በብፁዓን አባቶችን ቡራኬ ተመረቀ
“ዘፍልሰተ ሥጋከ ኮነ በግንቦት {የሥጋህ “የዐፅምህ” ፍልሰት በግንቦት ወር ሆነ) ቅ/ያሬድMay 20, 2026በመልአከ ምሕረት አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ (ቆሞስ) የዐዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እንኳን ለጻድቁ አባታችን ለአቡነ ተክለ ሃይማኖት ዓመታዊ የፍልሰተ ዐፅም በዓል በሰላም አደረሳችሁ! መፍቀሬ ጥበብ ሰሎሞን፦ “የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው” ምሳሌ 10፥7 በማለት በተናገረው አምላካዊ ቃል መሠረት ጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት በየዓመቱ ግንቦት 12 ቀን ፍልሰተ ዐፅማቸው የሚከበር መሆኑ ግልጽ ነው። 1. ልደት […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000037.jpg 405 336 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-05-20 05:33:282026-05-20 05:33:28“ዘፍልሰተ ሥጋከ ኮነ በግንቦት {የሥጋህ “የዐፅምህ” ፍልሰት በግንቦት ወር ሆነ) ቅ/ያሬድ
ቅዱስነቱም ሊቅነቱም በክብር ይታሰብ!May 20, 2026ማኅቶተ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ያሬድ የቤተ ክርስቲያናችን ማኅቶት፣ የዓደባባይ መገለጫዋ፣ የውስጥ የአገልግሎቷ አብነት፣ ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስን ከኦሪት እስከ ራእየ ዮሐንስ ያዜመችበት ልሳኗ፣ የሊቃውንት አባት፣ ኢትዮጵያዊ ዕንቁ ነው። ቅዱስ ያሬድ በ505 ዓ/ም የተወለደ ኢትዮጵያዊ አብሪ ኮከብ ሊቀ ነው። ግንቦት 11 በደብረ ሐዊ የተሠወረበትን ቀን ምክንያት በማድረግ በዓሉን በድምቀት ታከብረዋለች። ዛሬ የሚከበረው የቅዱስ ያሬድ ዜማ ምንጩ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000036.jpg 448 299 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-05-20 05:28:012026-05-20 05:28:01ቅዱስነቱም ሊቅነቱም በክብር ይታሰብ!
የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት ከማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶ ማዕከል ጋር በመተባበር በአፋን ኦሮሞ የሚያገለግሉ 15 ተተኪ መምህራንን አስመረቀMay 17, 2026ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ግንቦት ፱/፳፻፲፰ ዓ/ም ዛሬ የተመረቁት ተተኪ መምህራን ለ3 ወራት ግብረ ዲቁና ፣ኪዳን ፣ ሊጦን ፣ መስተበቁዕ ፣ መልክዓ ሥዕል ፣ መልክዓ ቁርባን ፣ መልክዓ ውዳሴ ፣ መልክዓ ማርያም ፣ መልከዓ ኢየሱስ በአፋን ኦሮሞ እንዲሁም ነገረ ሃይማኖት፣ የቤተክርስቲያን ታሪክ ፣ የስብከት ዘዴ ፣ ሐዋርያዊ ተልዕኮ ፣ ነገረ ቅዱሳን ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000015-1.jpg 336 448 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-05-17 14:58:222026-05-17 14:58:22የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት ከማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶ ማዕከል ጋር በመተባበር በአፋን ኦሮሞ የሚያገለግሉ 15 ተተኪ መምህራንን አስመረቀ
30 አዲስ አማንያን በኦርቶዶክሳዊት ጥምቀት ከበሩ!May 17, 2026ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ግንቦት ፱/፳፻፲፰ ዓ.ም በሸገር ከተማ ሀገረ ስብከት ጀሞ ደብረ ብርሃን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን 30 አዲስ አማንያን የሥላሴ ልጅነት አግኝተዋል። በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ለአዳዲስ አማንያን የሚከናወነው የቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓትም ተፈፅሞላቸዋል። በመርሐ ግብሩ መልአከ ሰላም ዓለማየሁ ተፈራ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000013-1.jpg 319 448 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-05-17 14:56:022026-05-17 14:56:0230 አዲስ አማንያን በኦርቶዶክሳዊት ጥምቀት ከበሩ!
ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ግቢ ውስጥ እየተገነባ ያለውን ዓለም አቀፍ የስብሰባ አዳራሽ ጎበኙMay 14, 2026ግንቦት ፮ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተቋማዊ ክብሯንና ዓለም አቀፋዊ ተጽዕኖዋን የሚያሳድጉ የልማት ሥራዎችን አጠናክራ የቀጠለች ሲሆን፣ በዛሬው ዕለት ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በግቢው ውስጥ የሚገኘውንና ዘመኑን የዋጁ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ያካተተውን ዓለም አቀፍ የስብሰባ አዳራሽ ግንባታ በቦታው ተገኝተው ጎበኙ። በዚህ ከፍተኛ የሥራ ጉብኝት ላይ የመንበረ ፓትርያርክ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000401.jpg 480 640 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-05-14 12:02:292026-05-14 12:02:29ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ግቢ ውስጥ እየተገነባ ያለውን ዓለም አቀፍ የስብሰባ አዳራሽ ጎበኙ
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫMay 14, 2026በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፡፡ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ የሆነችው ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ሲኖዶሳዊ በመሆኗ አበው ቅዱሳን በፍትሕ መንፈሳዊና በጉባኤ አድያም ዘአንጾኪያ “ወይኩን ሲኖዶስ ዘጳጳሳት ፪ተ ጊዜያተ በበዓመት – የጳጳሳት ጉባኤም በዓመት ሁለት ጊዜ ይሁን” […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00028-1.jpg 252 448 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-05-14 07:34:202026-05-14 07:34:20ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ
ወገኖቻችንም በቋንቋ እጥረትና በሕግ አማካሪ እጦት ለሞት እንዳይዳረጉ ከአደራ ጭምር እናሳስባለን ፡፡(ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ)May 13, 2026ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በሳዑዲ ዓረቢያ የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸው በአስጨናቂ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ወገኖችን በማስመልከት ለኢትዮጵያና ለሳዑዲ መንግሥታት፣ ለዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋማት እና ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ አባታዊ መልእክት አስተላለፉ። ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም. አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ መልእክት […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00027.jpeg 423 452 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-05-13 19:03:212026-05-13 19:03:21ወገኖቻችንም በቋንቋ እጥረትና በሕግ አማካሪ እጦት ለሞት እንዳይዳረጉ ከአደራ ጭምር እናሳስባለን ፡፡(ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ)
የመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ጥሪ!
“ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የእኔ ነው” በሚል መርህ እየታደሰ ለሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ለቀሪ ሥራዎች ማጠናቀቂያ ኢትዮጵያውያን እንዲተባበሩ ጥሪ ቀረበ። ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ግንቦት ፲፬/፳፻፲፰ ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ እምብርት የሚገኘው ታሪካዊው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ከተቆረቆረ 130 ዓመታትን ያስቆጠረ ታሪካዊ ልዩ እና በሥነ ሕንጻ ቅርጹ በልዩ […]
በዓለ ዕርገት
“ከሰማይም ከወረደ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ ማንም የለም፥ እርሱም በሰማይ የሚኖረው የሰው ልጅ ነው።” ዮሐንስ ፫፥፲፫ 💠ከጌታችን ዘጠኝ ዐበይት በዓላት መካከል በዓለ ዕርገት አንዱ ነው። በዓሉ ከትንሣኤ በ፵ኛው ቀን ይከበራል። “ደግሞ አርባ ቀን እየታያቸው ስለ እግዚአብሔርም መንግሥት ነገር እየነገራቸው፥ በብዙ ማስረጃ ከሕማማቱ በኋላ ሕያው ሆኖ ለእነርሱ ራሱን አሳያቸው።” ሐዋርያት ፩፥፫ 💠በዓለ ዕርገት ለሐዋርያት የየሚላክላቸው አጽናኝ […]
የገዳመ ኢየሱስ አዲሱ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በብፁዓን አባቶችን ቡራኬ ተመረቀ
ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ግንቦት ፲፪/፳፻፲፰ ዓ/ም የገዳመ ኢየሱስ አዲሱ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በብፁዓን አባቶችን ቡራኬ ተመረቀ። በሥርዐተ ቡራኬ ቤተ ክርስቲያኑ መርሐ ግብር ላይ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ብፀለዕ አቡነ ናትኤል የቅድስት ሀገረ ኢየሩሳሌም ገዳማት ሊቀ ጳጳስ ፣ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል በሰሜን አሜሪካ የኦሀዮና አካቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ […]
“ዘፍልሰተ ሥጋከ ኮነ በግንቦት {የሥጋህ “የዐፅምህ” ፍልሰት በግንቦት ወር ሆነ) ቅ/ያሬድ
በመልአከ ምሕረት አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ (ቆሞስ) የዐዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እንኳን ለጻድቁ አባታችን ለአቡነ ተክለ ሃይማኖት ዓመታዊ የፍልሰተ ዐፅም በዓል በሰላም አደረሳችሁ! መፍቀሬ ጥበብ ሰሎሞን፦ “የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው” ምሳሌ 10፥7 በማለት በተናገረው አምላካዊ ቃል መሠረት ጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት በየዓመቱ ግንቦት 12 ቀን ፍልሰተ ዐፅማቸው የሚከበር መሆኑ ግልጽ ነው። 1. ልደት […]
ቅዱስነቱም ሊቅነቱም በክብር ይታሰብ!
ማኅቶተ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ያሬድ የቤተ ክርስቲያናችን ማኅቶት፣ የዓደባባይ መገለጫዋ፣ የውስጥ የአገልግሎቷ አብነት፣ ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስን ከኦሪት እስከ ራእየ ዮሐንስ ያዜመችበት ልሳኗ፣ የሊቃውንት አባት፣ ኢትዮጵያዊ ዕንቁ ነው። ቅዱስ ያሬድ በ505 ዓ/ም የተወለደ ኢትዮጵያዊ አብሪ ኮከብ ሊቀ ነው። ግንቦት 11 በደብረ ሐዊ የተሠወረበትን ቀን ምክንያት በማድረግ በዓሉን በድምቀት ታከብረዋለች። ዛሬ የሚከበረው የቅዱስ ያሬድ ዜማ ምንጩ […]
የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት ከማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶ ማዕከል ጋር በመተባበር በአፋን ኦሮሞ የሚያገለግሉ 15 ተተኪ መምህራንን አስመረቀ
ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ግንቦት ፱/፳፻፲፰ ዓ/ም ዛሬ የተመረቁት ተተኪ መምህራን ለ3 ወራት ግብረ ዲቁና ፣ኪዳን ፣ ሊጦን ፣ መስተበቁዕ ፣ መልክዓ ሥዕል ፣ መልክዓ ቁርባን ፣ መልክዓ ውዳሴ ፣ መልክዓ ማርያም ፣ መልከዓ ኢየሱስ በአፋን ኦሮሞ እንዲሁም ነገረ ሃይማኖት፣ የቤተክርስቲያን ታሪክ ፣ የስብከት ዘዴ ፣ ሐዋርያዊ ተልዕኮ ፣ ነገረ ቅዱሳን ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር […]
30 አዲስ አማንያን በኦርቶዶክሳዊት ጥምቀት ከበሩ!
ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ግንቦት ፱/፳፻፲፰ ዓ.ም በሸገር ከተማ ሀገረ ስብከት ጀሞ ደብረ ብርሃን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን 30 አዲስ አማንያን የሥላሴ ልጅነት አግኝተዋል። በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ለአዳዲስ አማንያን የሚከናወነው የቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓትም ተፈፅሞላቸዋል። በመርሐ ግብሩ መልአከ ሰላም ዓለማየሁ ተፈራ […]
ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ግቢ ውስጥ እየተገነባ ያለውን ዓለም አቀፍ የስብሰባ አዳራሽ ጎበኙ
ግንቦት ፮ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተቋማዊ ክብሯንና ዓለም አቀፋዊ ተጽዕኖዋን የሚያሳድጉ የልማት ሥራዎችን አጠናክራ የቀጠለች ሲሆን፣ በዛሬው ዕለት ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በግቢው ውስጥ የሚገኘውንና ዘመኑን የዋጁ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ያካተተውን ዓለም አቀፍ የስብሰባ አዳራሽ ግንባታ በቦታው ተገኝተው ጎበኙ። በዚህ ከፍተኛ የሥራ ጉብኝት ላይ የመንበረ ፓትርያርክ […]
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፡፡ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ የሆነችው ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ሲኖዶሳዊ በመሆኗ አበው ቅዱሳን በፍትሕ መንፈሳዊና በጉባኤ አድያም ዘአንጾኪያ “ወይኩን ሲኖዶስ ዘጳጳሳት ፪ተ ጊዜያተ በበዓመት – የጳጳሳት ጉባኤም በዓመት ሁለት ጊዜ ይሁን” […]
ወገኖቻችንም በቋንቋ እጥረትና በሕግ አማካሪ እጦት ለሞት እንዳይዳረጉ ከአደራ ጭምር እናሳስባለን ፡፡(ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ)
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በሳዑዲ ዓረቢያ የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸው በአስጨናቂ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ወገኖችን በማስመልከት ለኢትዮጵያና ለሳዑዲ መንግሥታት፣ ለዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋማት እና ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ አባታዊ መልእክት አስተላለፉ። ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም. አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ መልእክት […]