ቅዱሱን ወንጌል በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ ደረጃ ተደራሽ ለማድረግ መምህራንን ማብቃት እንደሚገባ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ ገለጹFebruary 13, 2026በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ ዋና ክፍል በ2018 ዓ.ም የዐብይ ጾምን አስመልክቶ የጋራ የምክክር ጉባኤና በቅርቡ የዋና ክፍሉ ኃላፊ ሆነው ለተመደቡት ለበኩረ ትጉኅን ደመላሽ ቶጋ የእንኳን ደና መጡ መርሐ ግብር ተካሔዷል። ዐብይን ጾም በተናበበና መዋቅራዊ በሆነ መልኩ የስብከተ ወንጌል አገልግሎትን ለማጠናከር እንደታሰበና አገልግሎቱ ምን መመሰል እንዳለበት ውይይትና ምክክር ተደርጎበታል። የዐቢይ ጾም ጉባኤን […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00003.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-02-13 09:34:152026-03-10 09:35:44ቅዱሱን ወንጌል በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ ደረጃ ተደራሽ ለማድረግ መምህራንን ማብቃት እንደሚገባ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ ገለጹ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለት በሆሣዕና አዳሪ የአብነት ትምህርት ቤት ለሚማሩ 26 የአብነት ተማሪዎች ሥልጣነ ክህነት ሰጡFebruary 12, 2026ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ የሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለተ በሆሣዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ፀሐይ አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን በማሕበረ ቅዱሳን ዋናዉ ማዕከልና በሆሣዕና ማኅበረ ቅዱሳን ፣ከሀገረ ስብከቱ ጋር በመተባበር ከተለያዩ የገጠሪቷ ቤተክርስቲያን ለመጡ ለ26 አዳሪ የአብነት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ስልጣነ ክህነት ሰጥተዋል። ማዕረገ ክህነት የተቀበሉት አገልጋዮች በሆሣዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ገነት ቅድስት […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00002.jpg 719 1080 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-02-12 09:30:302026-03-10 09:32:23ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለት በሆሣዕና አዳሪ የአብነት ትምህርት ቤት ለሚማሩ 26 የአብነት ተማሪዎች ሥልጣነ ክህነት ሰጡ
የቤተ ክርስቲያን ነገዎችን የተሻለ ለማድረግ ሥልጠና አስፈላጊ ነው ሲሉ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ገለጹFebruary 9, 2026የቤተ ክርስቲያን ነገዎችን የተሻለ ለማድረግ ሥልጠና አስፈላጊ ሲሉ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና የስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ገለጹ። ብፁዕነታቸው ይሄንን ያሉት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ከጥር 25_ የካቲት 6/2018 ዓ/ም በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች በሀገረ አቀፍ ደረጃ እንዲሰጥ ባስተላላፈው መምሪያ መሠረት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት እየተሠጠ በሚገኘው […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00001.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-02-09 09:23:072026-03-10 09:25:10የቤተ ክርስቲያን ነገዎችን የተሻለ ለማድረግ ሥልጠና አስፈላጊ ነው ሲሉ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ገለጹ
የአየር ጤና መካነ ስብሐት ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጉባኤ የሠራቸው G+2 የቢሮ ሕንጻና የተለያዩ የልማት ሥራዎች በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬ ተመረቁFebruary 7, 2026በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ስር የሚገኘው የአየር ጤና መካነ ስብሐት ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ከተመሠረት በቅርብ ዓመታት ቢሆንም በርካታ ሥራዎች እየተሠሩ ይገኛሉ። ከነዚህም በአጭር ጊዜ የተሠሩና ዛሬ በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬ የተመረቁት የተለያዩ ልማቶች G+2 ሕንጻ የአስተዳደር ጽ/ቤት፣ የግቢ ማስዋብ፣ የመጠለያና የቴራዞ ሥራ ፣ የጸበል ቤት እንዲሁም የመንገድና […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00099.jpg 1365 2048 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-02-07 09:19:382026-03-10 09:22:11የአየር ጤና መካነ ስብሐት ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጉባኤ የሠራቸው G+2 የቢሮ ሕንጻና የተለያዩ የልማት ሥራዎች በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬ ተመረቁ
ሀገር አቀፍ ሥልጠና በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ስር ላሉ አድባራትና ገዳማት የሥራ ኃላፊዎች ቃለ ዓዋዲንና የሚዲያ አጠቃቀምን በተመለከተ በጠቅላይ ቤተክህነት ልዑካን ሥልጠና ተሰጠFebruary 6, 2026የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ከጥር 25_የካቲት 6/2018 ዓ/ም በሁሉም አህጉረ ስብከት ሥልጠናዎች እንዲሰጡ መመሪያ በማውረድና ልኡካን በመመደብ ወደ ሥራ መግባቱ ይታወሳል። ይህንን አስመልክቶም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በተለያዩ ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሥልጠናዎች በትናንትናው ዕለት ጥር 29/2018 ዓ/ም ተሰጥቷል። ሥልጠናው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት ጽ/ቤት ስር ላሉ አድባራትና ገዳማት የሥራ ኃላፊዎች በቶታል […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00098.jpg 721 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-02-06 09:16:412026-03-10 09:19:10ሀገር አቀፍ ሥልጠና በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ስር ላሉ አድባራትና ገዳማት የሥራ ኃላፊዎች ቃለ ዓዋዲንና የሚዲያ አጠቃቀምን በተመለከተ በጠቅላይ ቤተክህነት ልዑካን ሥልጠና ተሰጠ
በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ አስተባባሪነት እየተገነባ የሚገኘዉ የሆሣዕና ካህናት ማሰልጠኛ ተቋም ግንባታ በሚፈለገው ልክ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸFebruary 2, 2026በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ አስተባባሪነት እየተገነባ የሚገኘዉ የሆሣዕና ካህናት ማሰልጠኛ ተቋም ግንባታ በሚፈለገው ልክ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሀዲያና ስልጤ ሀገረስብከት በሆሣዕና ከተማ በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ አስተባባሪነት እየተገነባ የሚገኘዉ የሆሣዕና ካህናት ማሰልጠኛ ተቋም ግንባታ በሚፈለገዉ ልክ እየተከናወነ መሆኑን የፕሮጀክቱ ሰብሳቢ መልአከ ገነት መምህር ቢኒያም መንቾሮ ገልጸዋል። የፕሮጀክቱ ሰብሳቢ መልአከ ገነት መምህር ቢኒያም መንቾሬ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00097.jpg 810 1080 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-02-02 09:12:582026-03-10 09:14:54በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ አስተባባሪነት እየተገነባ የሚገኘዉ የሆሣዕና ካህናት ማሰልጠኛ ተቋም ግንባታ በሚፈለገው ልክ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ መንገድና ድልድይ በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ቡራኬ ተመረቀFebruary 1, 2026የአያት መሪ መካነ ሕይወት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጉባኤ የሠራው ወደ ቤተ ክርስቲያኑ የሚያስገባ አዲስ መንገድና_ድልድይ በዛሬው ዕለት በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ቡራኬ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። በመርሐ ግብሩ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00096.jpg 1365 2048 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-02-01 09:09:092026-03-10 09:12:16አዲስ መንገድና ድልድይ በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ቡራኬ ተመረቀ
የቦሌ አየር ማረፊያ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የነዳጅ ማደያ እና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬ አገልግሎት መስጠት ጀመረJanuary 31, 2026የነዳጅ ማደያና የኤሌክትርክ ቻርጀር የትምህርት ቤትና የክኒሊክ ሕንጻ መሠረት ድንጋይ ማስቀመጥ ከፍተኛ ወጭ የተደረገበት መልክአ ምድር ጉብኝት የሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ጉልላት መስቀል የማኖር የምስጋናና የእውቅና መርሐ ግብር ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ጥር ፳፫/፳፻፲፰ ዓ/ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቦሌ አየር ማረፊያ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን በቡልቡላ መንገድ ያሠራው ለቤተክርስታያናችን ቀዳሚ የሆነው የነዳጅ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00095-1.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-01-31 09:06:002026-03-10 09:07:45የቦሌ አየር ማረፊያ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የነዳጅ ማደያ እና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
ዝርወተ አጽሙ ለቅዱስ ጊዮርጊስ – እንኳን አደረሰንJanuary 26, 2026የሊቀ ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስ አባቱ አንስጣስዮስ የተባለ ከቀጰዶቅያ ሀገር የሆነ መስፍን ነው፡፡ እናቱም ቴዎብስታ የተባለች ፍልስጥዔማዊ ናት፤ ይህም ቅዱስ በሕፃንነቱ አባቱ ዐረፈ፡፡ ዕድሜውም ሃያ ዓመትም በሆነው ጊዜ የአባቱን ሹመት ሊቀበል ወደ ንጉሥ ዱድያኖስ ዘንድ ሄደ፡፡ ንጉሡም ጣዖትን እንዲአመልኩ ሰዎችን ሁሉ ሲያስገድዳቸው አገኘው፡፡ ይህንንም አይቶ ቅዱስ ጊዮርጊስ እጅግ አዘነ፤ በእርሱ ዘንድ ያለውን ገንዘቡን ሁሉ ለድኆች፣ ለምስኪኖች […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00084.jpg 325 291 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-01-26 09:03:272026-03-10 09:04:32ዝርወተ አጽሙ ለቅዱስ ጊዮርጊስ – እንኳን አደረሰን
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ያሳለፍናቸው በዓላት በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቁ አስተዋጽኦ ለነበራቸው ሁሉ ምስጋናቸውን አቀረቡJanuary 23, 2026ቅዱስነታቸው በሸገር ሀገረ ስብከት በኮየ ፈጨ ክፍለ ከተማ በፋንታ መድኃኔዐለም ደብር የከተራ በዓል እለት ሕይወታቸውን ላጡ ኦርቶዶክሳዊያንም ሐዘናቸውን ገልጸዋል፡፡ ቅዱስ ፓትርያርኩ ለበዐላቱ መሳካት ምስጋናቸውን ፤ አደጋ ለደርሰባቸው ደግሞ ሐዘናቸውን በገልጹበት ጊዜ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ፤ የራያ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፤ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፤ የደቡብ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00072.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-01-23 09:01:212026-03-10 09:02:32ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ያሳለፍናቸው በዓላት በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቁ አስተዋጽኦ ለነበራቸው ሁሉ ምስጋናቸውን አቀረቡ
ቅዱሱን ወንጌል በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ ደረጃ ተደራሽ ለማድረግ መምህራንን ማብቃት እንደሚገባ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ ገለጹ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ ዋና ክፍል በ2018 ዓ.ም የዐብይ ጾምን አስመልክቶ የጋራ የምክክር ጉባኤና በቅርቡ የዋና ክፍሉ ኃላፊ ሆነው ለተመደቡት ለበኩረ ትጉኅን ደመላሽ ቶጋ የእንኳን ደና መጡ መርሐ ግብር ተካሔዷል። ዐብይን ጾም በተናበበና መዋቅራዊ በሆነ መልኩ የስብከተ ወንጌል አገልግሎትን ለማጠናከር እንደታሰበና አገልግሎቱ ምን መመሰል እንዳለበት ውይይትና ምክክር ተደርጎበታል። የዐቢይ ጾም ጉባኤን […]
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለት በሆሣዕና አዳሪ የአብነት ትምህርት ቤት ለሚማሩ 26 የአብነት ተማሪዎች ሥልጣነ ክህነት ሰጡ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ የሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለተ በሆሣዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ፀሐይ አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን በማሕበረ ቅዱሳን ዋናዉ ማዕከልና በሆሣዕና ማኅበረ ቅዱሳን ፣ከሀገረ ስብከቱ ጋር በመተባበር ከተለያዩ የገጠሪቷ ቤተክርስቲያን ለመጡ ለ26 አዳሪ የአብነት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ስልጣነ ክህነት ሰጥተዋል። ማዕረገ ክህነት የተቀበሉት አገልጋዮች በሆሣዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ገነት ቅድስት […]
የቤተ ክርስቲያን ነገዎችን የተሻለ ለማድረግ ሥልጠና አስፈላጊ ነው ሲሉ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ገለጹ
የቤተ ክርስቲያን ነገዎችን የተሻለ ለማድረግ ሥልጠና አስፈላጊ ሲሉ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና የስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ገለጹ። ብፁዕነታቸው ይሄንን ያሉት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ከጥር 25_ የካቲት 6/2018 ዓ/ም በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች በሀገረ አቀፍ ደረጃ እንዲሰጥ ባስተላላፈው መምሪያ መሠረት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ከአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት እየተሠጠ በሚገኘው […]
የአየር ጤና መካነ ስብሐት ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጉባኤ የሠራቸው G+2 የቢሮ ሕንጻና የተለያዩ የልማት ሥራዎች በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬ ተመረቁ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ስር የሚገኘው የአየር ጤና መካነ ስብሐት ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ከተመሠረት በቅርብ ዓመታት ቢሆንም በርካታ ሥራዎች እየተሠሩ ይገኛሉ። ከነዚህም በአጭር ጊዜ የተሠሩና ዛሬ በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬ የተመረቁት የተለያዩ ልማቶች G+2 ሕንጻ የአስተዳደር ጽ/ቤት፣ የግቢ ማስዋብ፣ የመጠለያና የቴራዞ ሥራ ፣ የጸበል ቤት እንዲሁም የመንገድና […]
ሀገር አቀፍ ሥልጠና በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ስር ላሉ አድባራትና ገዳማት የሥራ ኃላፊዎች ቃለ ዓዋዲንና የሚዲያ አጠቃቀምን በተመለከተ በጠቅላይ ቤተክህነት ልዑካን ሥልጠና ተሰጠ
የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ከጥር 25_የካቲት 6/2018 ዓ/ም በሁሉም አህጉረ ስብከት ሥልጠናዎች እንዲሰጡ መመሪያ በማውረድና ልኡካን በመመደብ ወደ ሥራ መግባቱ ይታወሳል። ይህንን አስመልክቶም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በተለያዩ ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሥልጠናዎች በትናንትናው ዕለት ጥር 29/2018 ዓ/ም ተሰጥቷል። ሥልጠናው በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት ጽ/ቤት ስር ላሉ አድባራትና ገዳማት የሥራ ኃላፊዎች በቶታል […]
በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ አስተባባሪነት እየተገነባ የሚገኘዉ የሆሣዕና ካህናት ማሰልጠኛ ተቋም ግንባታ በሚፈለገው ልክ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ
በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ አስተባባሪነት እየተገነባ የሚገኘዉ የሆሣዕና ካህናት ማሰልጠኛ ተቋም ግንባታ በሚፈለገው ልክ እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሀዲያና ስልጤ ሀገረስብከት በሆሣዕና ከተማ በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ አስተባባሪነት እየተገነባ የሚገኘዉ የሆሣዕና ካህናት ማሰልጠኛ ተቋም ግንባታ በሚፈለገዉ ልክ እየተከናወነ መሆኑን የፕሮጀክቱ ሰብሳቢ መልአከ ገነት መምህር ቢኒያም መንቾሮ ገልጸዋል። የፕሮጀክቱ ሰብሳቢ መልአከ ገነት መምህር ቢኒያም መንቾሬ […]
አዲስ መንገድና ድልድይ በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ቡራኬ ተመረቀ
የአያት መሪ መካነ ሕይወት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጉባኤ የሠራው ወደ ቤተ ክርስቲያኑ የሚያስገባ አዲስ መንገድና_ድልድይ በዛሬው ዕለት በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ቡራኬ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። በመርሐ ግብሩ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ […]
የቦሌ አየር ማረፊያ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የነዳጅ ማደያ እና የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
የነዳጅ ማደያና የኤሌክትርክ ቻርጀር የትምህርት ቤትና የክኒሊክ ሕንጻ መሠረት ድንጋይ ማስቀመጥ ከፍተኛ ወጭ የተደረገበት መልክአ ምድር ጉብኝት የሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ጉልላት መስቀል የማኖር የምስጋናና የእውቅና መርሐ ግብር ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ጥር ፳፫/፳፻፲፰ ዓ/ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቦሌ አየር ማረፊያ ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን በቡልቡላ መንገድ ያሠራው ለቤተክርስታያናችን ቀዳሚ የሆነው የነዳጅ […]
ዝርወተ አጽሙ ለቅዱስ ጊዮርጊስ – እንኳን አደረሰን
የሊቀ ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስ አባቱ አንስጣስዮስ የተባለ ከቀጰዶቅያ ሀገር የሆነ መስፍን ነው፡፡ እናቱም ቴዎብስታ የተባለች ፍልስጥዔማዊ ናት፤ ይህም ቅዱስ በሕፃንነቱ አባቱ ዐረፈ፡፡ ዕድሜውም ሃያ ዓመትም በሆነው ጊዜ የአባቱን ሹመት ሊቀበል ወደ ንጉሥ ዱድያኖስ ዘንድ ሄደ፡፡ ንጉሡም ጣዖትን እንዲአመልኩ ሰዎችን ሁሉ ሲያስገድዳቸው አገኘው፡፡ ይህንንም አይቶ ቅዱስ ጊዮርጊስ እጅግ አዘነ፤ በእርሱ ዘንድ ያለውን ገንዘቡን ሁሉ ለድኆች፣ ለምስኪኖች […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ያሳለፍናቸው በዓላት በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቁ አስተዋጽኦ ለነበራቸው ሁሉ ምስጋናቸውን አቀረቡ
ቅዱስነታቸው በሸገር ሀገረ ስብከት በኮየ ፈጨ ክፍለ ከተማ በፋንታ መድኃኔዐለም ደብር የከተራ በዓል እለት ሕይወታቸውን ላጡ ኦርቶዶክሳዊያንም ሐዘናቸውን ገልጸዋል፡፡ ቅዱስ ፓትርያርኩ ለበዐላቱ መሳካት ምስጋናቸውን ፤ አደጋ ለደርሰባቸው ደግሞ ሐዘናቸውን በገልጹበት ጊዜ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ ፤ የራያ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፤ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፤ የደቡብ […]