• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

መልእክተ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ

በስመ ኣብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኣሓዱ ኣምላክ ኣሜን! ብፁዕ ኣቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ስራ ኣስኪያጅ፤ ብፁዕ ኣቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሓፊ፤ ብፁዕ ኣቡነ ሕርያቆስ የኣዲስ ኣበባ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዓን ኣበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ ኣባላት፣ በኣጠቃላይ በዚህ ዓመታዊ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልኣተ ጉባኤ የተገኛችሁ በሙሉ፦ ማሕየዊት በምትሆን ሞቱ ሰማያውያንና […]

የምስካየ ኅዙናን መድኃኔ ዓለም ገዳም 76ኛ ዓመት ቅዳሴ ቤት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት በድምቀት ተከበሮ ዋለ

ሚያዝያ 27 ቀን 2018 ዓ.ም በየዓመቱ ሚያዚያ 27 ቀን በዓመት እንድ ግዜ ብቻ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በአውደ ምሕረት ምዕመናን የሚባርክበት ዕለት እና የኢትዮጵያ የነጻነት በዓል በምስካየ ኅዙናን መድኃኔ ዓለም ገዳም በድምቀት ተከብሮ ውሏል ። በበዓሉ ላይም ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የመንበረ ፓትርያርክ ዋና ስራ አስኪያጅ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና ሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ […]

የታሪካዊው የምሁር ኢየሱስ ገዳም አዲሱ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ ቤት ተከበረ

የምሁር ኢየሱስ ገዳም በጉራጌ ዞን፣ በምሁር አክሊል ወረዳ የሚገኝ ከአዲስ አበባ በ207 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኝ ሲሆን ጥንታዊና ታሪካዊ ገዳም ነው። ገዳሙ የተመሰረተው በ14ኛው ክፍለ ዘመን በታላቁ አባት በአቡነ ዜና ማርቆስ እንደሆነ የገዳሙ ታሪክ ይነግረናል። ገዳሙ የከፍተኛ መንፈሳዊ ትምህርት ማዕከል በመሆን፣ጥንታዊና ብርቅዬ የብራና መጻሕፍትና ንዋያተ ቅድሳትን ጠብቆ በማቆየት፣እንዲሁም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ […]

“የአበው ሥርዓት ለቤተ ክርስቲያን አንድነት” በሚል ርዕስ ሲሰጥ የነበረው የሥልጠና እና የምክክር የሁለት ቀናት ጉባኤ የኣቋም መግለጫ

ብፁዕ ወቅዱስ አባታችን አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የምስካየ ሕዙናን መድኃኔዓለም ገዳም የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ […]

“ኦርቶዶክሳዊ እውነትን በአፍ በመጽሐፍ የምትገልጹ የምናፍራችሁና የምናከብራችሁ ሊቃውንት እንዳለችሁ ስለምናምን በዚህ ጉባኤ ብዙ እንጠብቃለን “። ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ

“ኦርቶዶክሳዊ እውነትን በአፍ በመጽሐፍ የምትገልጹ #የምናፍራችሁና #የምናከብራችሁ ሊቃውንት እንዳለችሁ ስለምናምን በዚህ ጉባኤ ብዙ እንጠብቃለን በማለት ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ተናገሩ። ብፁዕነታቸው ይህንን ያሉት በዛሬ ዕለት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሊቃውንት ጉባኤ በኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር አዳራሽ ባዘጋጀው የሊቃውንት የምክክር ጉባኤ ላይ ነው። በጉባኤው ላይ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ […]

የአዲስ አበባ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የ9 ወራት የሥራ አፈጻጸም ዙሪያ ላይ ውይይት አደረገ

በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ የቦርድ ሰብሳቢነት የተመረው የአዲስ አበባ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በዛሬ ዕለት መደበኛ ሰብሰባውን አድርጓል። በስብሰባው ላይ ብፁዕነታቸውን ጨምሮ የጉባኤው የቦርድ አባላት የየ ቤተ እምነቱ መሪዎችና ተወካዮች አባቶች ፣ መጋቢ ታምራት አበጋዝ የጉባኤ ዋና ጸሐፊ ተገኝተዋል። በሁሉም ሃይማቶች “ወርቃማው ሕግ ተብሎ በሚጠቀስው የፍቅርና የመከባበር ሕግ መሠረትነት በአብሮነትና የሰውነት ልክን ዐቢይ ጉዳይ በማድረግ […]

የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ መምሪያ አሁናዊ ገጾች!

“ፈነወኒ እስብክ ዐመተ እግዚአብሔር ኀሪተ ወዘኮነ መዋዕለ” የተወደደችው የጌታ ዓመት እሰብክ ዘንድ ልኮኛል” /ሉቃ 4፡14/ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የመጀመሪያ መዳረሻውን ቤተልሔም ሁለተኛ መዳረሻውን ደግሞ ቀራንዮ አድርጐ ወደ ምድራችን የመጣበትን ዓላማ ሲገልጽ “የጌታ መንፈስ በእኔ ላይ ነው ለድሆች ወንጌልን እስብክ ዘንድ ቀብቶኛል፤ ለታሰሩትም መፈታትን ለዕውሮችም ማየትን እሰብክ ዘንድ፣ የተጠቁትንም ነጻ አወጣ ዘንድ የተወደደችውንም የጌታ ዓመት […]

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ “በቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት በአጭር ጊዜ የተሠሩ ሥራዎች ለሁላችን ተስፋ ለቤተ ክርስቲያን የውጤታማነት ማሳያ ግርማ ናቸው” በማለት ገለጹ

ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ሚያዚያ ፲፭/፳፻፲፰ ዓ/ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ “በቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት በአጭር ጊዜ የተሠሩ ሥራዎች ለሁላችን ተስፋ ለቤተ ክርስቲያን የውጤታማነት ማሳያ ግርማ ናቸው” በማለት ገለጹ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት በዛሬው ዕለት በሰባት ወራት የሠራቸውን የቢሮ እድሳት ፣ በዓባይ ባንክ 4 ኪሎ […]

የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ መምሪያ “በወንጌል ሕይወታችን ሆነ” በሚል ሕያው ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ “የስብከተ ወንጌል ቀን” እንዲሚያከብር ገለጸ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! «በወንጌል ኮነ ሕይወትን» በወንጌል ሕይወታችን ሆነ በመንበረ ፓትርያርክ ጠ/ቤ/ክ/የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልእኮ መምሪያ «የስብከተ ወንጌል ቀንን» አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የስብከተ ወንጌል ቀን በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ውሳኔ መሠረት መከበር ከተጀመረ ለ3ኛ ጊዜ ሲሆን በዚህ በጀት ዓመት ከሚያዝያ 18 ቀን እስከ ሚያዝያ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ለሁለት […]

ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ 2018 ዓ.ም የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ላይ ያስተላለፉት አባታዊ መልእክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይነበባል

“ወይእዜሰ በክርስቶስ ተሐድሰ ኵሉ ወኃለፈ ዘትካት ወናሁ ኮነ ሐዲስ ኵሉ … ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፏል እነሆ ሁሉም አዲስ ሆኗል” (2.ቆሮ 5÷17) ❖ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፤ ❖ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን

    © በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት