• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

በዓለ ዕርገት

“ከሰማይም ከወረደ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ ማንም የለም፥ እርሱም በሰማይ የሚኖረው የሰው ልጅ ነው።” ዮሐንስ ፫፥፲፫ 💠ከጌታችን ዘጠኝ ዐበይት በዓላት መካከል በዓለ ዕርገት አንዱ ነው። በዓሉ ከትንሣኤ በ፵ኛው ቀን ይከበራል። “ደግሞ አርባ ቀን እየታያቸው ስለ እግዚአብሔርም መንግሥት ነገር እየነገራቸው፥ በብዙ ማስረጃ ከሕማማቱ በኋላ ሕያው ሆኖ ለእነርሱ ራሱን አሳያቸው።” ሐዋርያት ፩፥፫ 💠በዓለ ዕርገት ለሐዋርያት የየሚላክላቸው አጽናኝ […]

የገዳመ ኢየሱስ አዲሱ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በብፁዓን አባቶችን ቡራኬ ተመረቀ

ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ግንቦት ፲፪/፳፻፲፰ ዓ/ም የገዳመ ኢየሱስ አዲሱ ሕንጻ ቤተክርስቲያን በብፁዓን አባቶችን ቡራኬ ተመረቀ። በሥርዐተ ቡራኬ ቤተ ክርስቲያኑ መርሐ ግብር ላይ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ብፀለዕ አቡነ ናትኤል የቅድስት ሀገረ ኢየሩሳሌም ገዳማት ሊቀ ጳጳስ ፣ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል በሰሜን አሜሪካ የኦሀዮና አካቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ […]

“ዘፍልሰተ ሥጋከ ኮነ በግንቦት {የሥጋህ “የዐፅምህ” ፍልሰት በግንቦት ወር ሆነ) ቅ/ያሬድ

በመልአከ ምሕረት አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ (ቆሞስ) የዐዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ እንኳን ለጻድቁ አባታችን ለአቡነ ተክለ ሃይማኖት ዓመታዊ የፍልሰተ ዐፅም በዓል በሰላም አደረሳችሁ! መፍቀሬ ጥበብ ሰሎሞን፦ “የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው” ምሳሌ 10፥7 በማለት በተናገረው አምላካዊ ቃል መሠረት ጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት በየዓመቱ ግንቦት 12 ቀን ፍልሰተ ዐፅማቸው የሚከበር መሆኑ ግልጽ ነው። 1. ልደት […]

ቅዱስነቱም ሊቅነቱም በክብር ይታሰብ!

ማኅቶተ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ያሬድ የቤተ ክርስቲያናችን ማኅቶት፣ የዓደባባይ መገለጫዋ፣ የውስጥ የአገልግሎቷ አብነት፣ ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስን ከኦሪት እስከ ራእየ ዮሐንስ ያዜመችበት ልሳኗ፣ የሊቃውንት አባት፣ ኢትዮጵያዊ ዕንቁ ነው። ቅዱስ ያሬድ በ505 ዓ/ም የተወለደ ኢትዮጵያዊ አብሪ ኮከብ ሊቀ ነው። ግንቦት 11 በደብረ ሐዊ የተሠወረበትን ቀን ምክንያት በማድረግ በዓሉን በድምቀት ታከብረዋለች። ዛሬ የሚከበረው የቅዱስ ያሬድ ዜማ ምንጩ […]

የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት ከማኅበረ ቅዱሳን ወሊሶ ማዕከል ጋር በመተባበር በአፋን ኦሮሞ የሚያገለግሉ 15 ተተኪ መምህራንን አስመረቀ

ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ግንቦት ፱/፳፻፲፰ ዓ/ም ዛሬ የተመረቁት ተተኪ መምህራን ለ3 ወራት ግብረ ዲቁና ፣ኪዳን ፣ ሊጦን ፣ መስተበቁዕ ፣ መልክዓ ሥዕል ፣ መልክዓ ቁርባን ፣ መልክዓ ውዳሴ ፣ መልክዓ ማርያም ፣ መልከዓ ኢየሱስ በአፋን ኦሮሞ እንዲሁም ነገረ ሃይማኖት፣ የቤተክርስቲያን ታሪክ ፣ የስብከት ዘዴ ፣ ሐዋርያዊ ተልዕኮ ፣ ነገረ ቅዱሳን ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር […]

30 አዲስ አማንያን በኦርቶዶክሳዊት ጥምቀት ከበሩ!

ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ግንቦት ፱/፳፻፲፰ ዓ.ም በሸገር ከተማ ሀገረ ስብከት ጀሞ ደብረ ብርሃን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን 30 አዲስ አማንያን የሥላሴ ልጅነት አግኝተዋል። በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ለአዳዲስ አማንያን የሚከናወነው የቅድስት ቤተክርስቲያን ሥርዓትም ተፈፅሞላቸዋል። በመርሐ ግብሩ መልአከ ሰላም ዓለማየሁ ተፈራ […]

ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ግቢ ውስጥ እየተገነባ ያለውን ዓለም አቀፍ የስብሰባ አዳራሽ ጎበኙ

ግንቦት ፮ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም ​የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተቋማዊ ክብሯንና ዓለም አቀፋዊ ተጽዕኖዋን የሚያሳድጉ የልማት ሥራዎችን አጠናክራ የቀጠለች ሲሆን፣ በዛሬው ዕለት ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በግቢው ውስጥ የሚገኘውንና ዘመኑን የዋጁ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ያካተተውን ዓለም አቀፍ የስብሰባ አዳራሽ ግንባታ በቦታው ተገኝተው ጎበኙ። በዚህ ከፍተኛ የሥራ ጉብኝት ላይ የመንበረ ፓትርያርክ […]

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፡፡ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ የሆነችው ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ሲኖዶሳዊ በመሆኗ አበው ቅዱሳን በፍትሕ መንፈሳዊና በጉባኤ አድያም ዘአንጾኪያ “ወይኩን ሲኖዶስ ዘጳጳሳት ፪ተ ጊዜያተ በበዓመት – የጳጳሳት ጉባኤም በዓመት ሁለት ጊዜ ይሁን” […]

ወገኖቻችንም በቋንቋ እጥረትና በሕግ አማካሪ እጦት ለሞት እንዳይዳረጉ ከአደራ ጭምር እናሳስባለን ፡፡(ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ)

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በሳዑዲ ዓረቢያ የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸው በአስጨናቂ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ወገኖችን በማስመልከት ለኢትዮጵያና ለሳዑዲ መንግሥታት፣ ለዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋማት እና ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ አባታዊ መልእክት አስተላለፉ። ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም. አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ መልእክት […]

መልእክተ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ

በስመ ኣብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኣሓዱ ኣምላክ ኣሜን! ብፁዕ ኣቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ስራ ኣስኪያጅ፤ ብፁዕ ኣቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሓፊ፤ ብፁዕ ኣቡነ ሕርያቆስ የኣዲስ ኣበባ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዓን ኣበው ሊቃነ ጳጳሳት የቅዱስ ሲኖዶስ ኣባላት፣ በኣጠቃላይ በዚህ ዓመታዊ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልኣተ ጉባኤ የተገኛችሁ በሙሉ፦ ማሕየዊት በምትሆን ሞቱ ሰማያውያንና […]

የቅዱስነታቸው ቃለ በረከት

የስብሰባው አቋም መግለጫ

የሕግ መጻሕፍት ትሩፋት

ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አዲሱ የሀገረ ስብከቱ አሰራርን አስመልክተው ከምኒልክ ቴሌቪዥን ጋር ያደረጉት ቀለ መጠይቅ

ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አዲሱ የሀገረ ስብከቱ አሰራርን አስመልክተው ከምኒልክ ቴሌቪዥን ጋር ያደረጉትን ቀለ መጠይቅ ይመልከቱ ሌሎችም እንዲያዩት በፌስ ቡክ፣ በቴሌግራም፣ በዩቲዩብ….. ሼር ያድርጉ!!!

ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የዐብይ ጾም መግቢያን አስመልክተው ያስተላለፉት አባታዊ መልእክት

መልካም አስተዳደር ለቤተክርስቲያን አገልግሎትና ልማት በሚል ርዕስ በሊ/ት በድሉ አሰፋ ዓለማየሁ በሀገረ ስብከቱ በተዘጋጀው የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በተካደው ጉባኤ ላይ ተሳታፊዎች የቀረበ ጥናታዊ ጽሑፍ

መ/ር አካለወልድ ተሰማ የአ/አ/ሀ/ስ/ ዋና ስራ አስኪያጅ የከተራ እና ጥምቀት በዓል በዓለም ምን እንደሚመስል ሃይማኖታዊ እንድምታ እና ሥርዓቱ ምንድን ነው ? በሚል ርዕስ የሰጡትን ማብራሪያ ይከታተሉ

ማስታወቂያ

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቅያ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ከዚህ በታች በተጠቀሱት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን

    © በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት