በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ) እና የዲጂታል ሽግግር አማካሪ ኮሚቴ ለአስተዳደር ጉባኤው በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ እየሠራ ያለውን የተለያዩ የጥናት ሰነዶች አቀረበ፡፡July 1, 2026ሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ) እና ዲጂታል ሽግግር አማካሪ ኮሚቴ በዘመናዊ የዲጂታል ዓለም ውስጥ ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ አገልግሎቷን ተደራሽ ማድረግ የምትችልባቸውንና አስተዳደራዊ አቅሟን ለማሳደግ የሚረዱ ሙያዊ ምክረ ሐሳቦችንና ስልታዊ ጥናቶችን በማቅረብ እንዲሠራ የተቋቋመ ኮሚቴ ነው፡፡ የኮሚቴው ሰብሳቢ ቀሲስ ዮሐንስ ተስፋዬ ለአስተዳደር ጉባኤ ባቀረቡት ጥናት “ቤተክርስቲያን በቴክኖሎጂ የዳበረ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/a000018.jpg 299 448 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-07-01 19:34:422026-07-01 19:34:42በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ) እና የዲጂታል ሽግግር አማካሪ ኮሚቴ ለአስተዳደር ጉባኤው በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ እየሠራ ያለውን የተለያዩ የጥናት ሰነዶች አቀረበ፡፡
የወልቂጤ ቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የነገረ መለኮት ደቀ መዛሙርት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት አስመረቀ።June 27, 2026ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ሣልሳይ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የተመሠረተው የወልቂጤ ቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ፣ ለሦስት ተከታታይ ዓመታት በነገረ መለኮት ትምህርት ዘርፍ ሲያስተምራቸው የነበሩ የሁለተኛ ዙር ደቀ መዛሙርት በዛሬው ዕለት በታላቅ ድምቀት አስመርቋል። የሀገርና የቅድስት ቤተክርስቲያን ተተኪ አገልጋዮችንና ምሁራንን በማፍራት ላይ የሚገኘው የዚህ ኮሌጅ ታሪካዊ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በከፍተኛ መንፈሳዊ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/a000017.jpeg 299 448 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-06-27 18:13:172026-06-27 18:13:17የወልቂጤ ቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የነገረ መለኮት ደቀ መዛሙርት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት አስመረቀ።
ቤተ ክርስቲያናችን የራሷ የሆነ የዳበረ የቀኖና፣ የፍትሕና የአስተዳደር ሥርዓት ያላት በመሆኑ፣ የመንፈሳዊ ፍርድ ቤቷ ሙሉ ዕውቅናና የሕግ ከለላ አግኝቶ ቢደራጅ በርካታ አገራዊ ጥቅሞችን ያስገኛል:: ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስJune 27, 2026የቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ፍርድ ቤት እንደገና ለማቋቋም በቀረበው ረቂቅ አዋጅ የውይይት መርሐ ግብር ላይ ያስተላላፉት መክፈቻ መልእክት አስተላላፈዋል። ሙሉ መልእክታቸው እንደሚከተለው ተቀምጧል። ክቡራንና ክቡራት፣ ክቡራት፣ የዚህ ታሪካዊ ጉባኤ ተሳታፊዎችና ጥሪ የተደረገላችሁ የክብር እንግዶች፤ በመጀመሪያ፣ የሀገራችንን የፍትሕ ሥርዓት መሠረትና የወደፊት አቅጣጫ ለመቃኘት በተዘጋጀው በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ፣ በመገኘታችን እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ። ኢትዮጵያ ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረና የዳበረ የመንግሥትነት […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/a000016.jpeg 357 336 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-06-27 18:08:202026-06-27 18:08:20ቤተ ክርስቲያናችን የራሷ የሆነ የዳበረ የቀኖና፣ የፍትሕና የአስተዳደር ሥርዓት ያላት በመሆኑ፣ የመንፈሳዊ ፍርድ ቤቷ ሙሉ ዕውቅናና የሕግ ከለላ አግኝቶ ቢደራጅ በርካታ አገራዊ ጥቅሞችን ያስገኛል:: ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም እየተከናወኑ ያሉ የልማትና የሕንጻ ዕድሳት ሥራዎችን ጎበኙ።June 26, 2026ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ፣የአዲስ አበባ ሀዲያና ስልጤ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ጋር በመሆን በመንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም እየተከናወኑ ያሉ ልዩ ልዩ የሕንጻ ዕድሳትና አዳዲስ የግንባታ ሥራዎችን በቦታው ተገኝተው ተመልክተዋል። ብፁዕነታቸው በገዳሙ ባደረጉት በዚህ የሥራ ጉብኝት፥ የቤተክርስቲያኑን ጥንታዊና ታሪካዊ ክብር በጠበቀ መልኩ እየተከናወነ ያለውን የዋናውን […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/a000015.jpeg 420 336 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-06-26 06:22:592026-06-26 06:22:59ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም እየተከናወኑ ያሉ የልማትና የሕንጻ ዕድሳት ሥራዎችን ጎበኙ።
ቅዱሳን መላእክትJune 19, 2026በቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መሠረተ እምነትና ሥርዓት መሠረት፥ መላእክት የእግዚአብሔር የክብሩ መግለጫዎች፣ የፈቃዱ ፈጻሚዎችና የሰው ልጆች ረዳቶች ናቸው። መላእክት… ያድናሉ (ይታደጋሉ)፦ መላእክት እግዚአብሔርን በሚፈሩት ዙሪያ ሰፍረው ከመከራ ያድኗቸዋል። “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ዙሪያ ይሰፍራል፥ ያድናቸውማል።” (መዝ. 33፥7) ይለምናሉ / ያማልዳሉ፦ መላእክት ስለ ሰው ልጆች ምሕረትንና ይቅርታን ወደ እግዚአብሔር ይለምናሉ። “የእግዚአብሔርም መልአክ መልሶ፦ አቤቱ የሠራዊት ጌታ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/a000014.jpeg 448 295 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-06-19 07:13:172026-06-19 07:13:17ቅዱሳን መላእክት
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስና ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳምን የሕንጻ ቤተክርስቲያን የዕድሳት ሥራ አፈጻጸም ሂደትን ተዘዋውረው ተመለከቱ።June 16, 2026ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ክቡር ንቡረዕድ ኤልያስ አብርሃ የጠቅላይ ቤተክህነት የመንፈሳዊ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅና የጠቅላይ ቤተክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች በቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የሕንጻ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/a000010.jpg 336 448 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-06-16 15:50:492026-06-16 15:50:49ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስና ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳምን የሕንጻ ቤተክርስቲያን የዕድሳት ሥራ አፈጻጸም ሂደትን ተዘዋውረው ተመለከቱ።
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገነተ ልዑል ቅዱስ ጊዮርጊስ መቃኞ ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ቤት ተከበረ ።June 16, 2026ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ሰኔ ፮/፳፻፲፰ ዓ/ም በአዲስ አበባ ሀገረ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፉሪ ሠፈራ አካባቢ በምትክ በተሰጠ በ3 ሺህ ካሬ ሜትር መሬት ላይ ያረፈው ገነተ ልዑል ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን መቃኞ ተባርኮ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ይዞታውን ለማግኘት ከሰባት ዓመት በላይ የወሰደው የዚህ አዲስ ቤተክርስቲያን ቡራኬ መርሐ ግብር ላይ መልአከ ምሕረት ቆሞስ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/a000012.jpg 252 448 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-06-16 15:46:002026-06-16 15:54:28በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገነተ ልዑል ቅዱስ ጊዮርጊስ መቃኞ ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ቤት ተከበረ ።
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት የሚሰጡ የአብነት ትምህርት ጉባኤ ቤቶች የአጥቢያው ምእመናን ልጆች ላይ ትልቅ ትኩረት ማድረግ እንዳለባቸው አሳሰቡ።June 16, 2026ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ሰኔ ፮/፳፻፲፰ ዓ/ም ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት የሚሰጡ የአብነት ትምህርቶት ጉባኤ ቤቶች የአጥቢያው ምእመናን ልጆች ላይ ትልቅ ትኩረት ማድረግ እንዳለባቸው አሳሰቡ። ብፁዕነታቸው ይህንን ያሉት በትናንትናው ዕለት በአስኮ ደብረ ገነት ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት ነው። በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/a000013.jpg 336 448 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-06-16 15:43:362026-06-16 15:57:47ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት የሚሰጡ የአብነት ትምህርት ጉባኤ ቤቶች የአጥቢያው ምእመናን ልጆች ላይ ትልቅ ትኩረት ማድረግ እንዳለባቸው አሳሰቡ።
በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተክርስቲያናችን ልኡክ አርሲ አቦምሳ ወረዳ ተገኝቶ ምዕመናንን አጽናና ጊዜያዊ ርዳታም አበረከተ።June 11, 2026ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ በአርሲ ዞን አንዳንድ ወረዳዎች የተከሰተውን ችግር ተከትሎ በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተክርስቲያናችን ልዑክ በሥፍራው በመገኘት ተጎጂዎችን እንዲያጽናና ጊዜያዊ ርዳታም እንዲያደርግ ያስተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ዛሬ ማለዳ ወደ አርሲ ዞን አቦምሳ ወረዳ በመጓዝ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች አጽናንቷል፤ ጊዜያዊ ርዳታም አበርክቷል። […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/a00008.jpg 336 448 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-06-11 17:17:272026-06-11 17:18:49በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተክርስቲያናችን ልኡክ አርሲ አቦምሳ ወረዳ ተገኝቶ ምዕመናንን አጽናና ጊዜያዊ ርዳታም አበረከተ።
“በአርሲ የተቃጠለውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራልን” የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎችJune 11, 2026ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ሰኔ ፪/፳፻፲፰ ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በተፈጠረው የኦርቶዶክሳውያን ግድያና የቤተ ክርስቲያን መቃጠል ኀዘናቸውን ገልጸው በብፁዕነታቸውን መመሪያ ሰጪነት የተቃጠለውን ቤተ ክርስቲያን ለመሥራት ፈቃደኛ መሆናቸውን አሳወቁ። አስተዳዳሪዎቹ ይህንን ያሉት በዛሬው ዕለት በተካሄደው የጋራ ስብሰባ ለጽድቅና ለመንግሥተ ሰማይ ዓላማ የሚሰበሰብ የቤተ ክርስቲያን ገቢ አስመልክቶ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/a00006.jpg 299 448 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-06-11 04:09:422026-06-11 04:09:42“በአርሲ የተቃጠለውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራልን” የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች
በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ) እና የዲጂታል ሽግግር አማካሪ ኮሚቴ ለአስተዳደር ጉባኤው በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ እየሠራ ያለውን የተለያዩ የጥናት ሰነዶች አቀረበ፡፡
ሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ (አይሲቲ) እና ዲጂታል ሽግግር አማካሪ ኮሚቴ በዘመናዊ የዲጂታል ዓለም ውስጥ ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ አገልግሎቷን ተደራሽ ማድረግ የምትችልባቸውንና አስተዳደራዊ አቅሟን ለማሳደግ የሚረዱ ሙያዊ ምክረ ሐሳቦችንና ስልታዊ ጥናቶችን በማቅረብ እንዲሠራ የተቋቋመ ኮሚቴ ነው፡፡ የኮሚቴው ሰብሳቢ ቀሲስ ዮሐንስ ተስፋዬ ለአስተዳደር ጉባኤ ባቀረቡት ጥናት “ቤተክርስቲያን በቴክኖሎጂ የዳበረ […]
የወልቂጤ ቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ የነገረ መለኮት ደቀ መዛሙርት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት አስመረቀ።
ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ ሣልሳይ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የተመሠረተው የወልቂጤ ቅዱስ ዜና ማርቆስ መንፈሳዊ ኮሌጅ፣ ለሦስት ተከታታይ ዓመታት በነገረ መለኮት ትምህርት ዘርፍ ሲያስተምራቸው የነበሩ የሁለተኛ ዙር ደቀ መዛሙርት በዛሬው ዕለት በታላቅ ድምቀት አስመርቋል። የሀገርና የቅድስት ቤተክርስቲያን ተተኪ አገልጋዮችንና ምሁራንን በማፍራት ላይ የሚገኘው የዚህ ኮሌጅ ታሪካዊ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በከፍተኛ መንፈሳዊ […]
ቤተ ክርስቲያናችን የራሷ የሆነ የዳበረ የቀኖና፣ የፍትሕና የአስተዳደር ሥርዓት ያላት በመሆኑ፣ የመንፈሳዊ ፍርድ ቤቷ ሙሉ ዕውቅናና የሕግ ከለላ አግኝቶ ቢደራጅ በርካታ አገራዊ ጥቅሞችን ያስገኛል:: ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ
የቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ፍርድ ቤት እንደገና ለማቋቋም በቀረበው ረቂቅ አዋጅ የውይይት መርሐ ግብር ላይ ያስተላላፉት መክፈቻ መልእክት አስተላላፈዋል። ሙሉ መልእክታቸው እንደሚከተለው ተቀምጧል። ክቡራንና ክቡራት፣ ክቡራት፣ የዚህ ታሪካዊ ጉባኤ ተሳታፊዎችና ጥሪ የተደረገላችሁ የክብር እንግዶች፤ በመጀመሪያ፣ የሀገራችንን የፍትሕ ሥርዓት መሠረትና የወደፊት አቅጣጫ ለመቃኘት በተዘጋጀው በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ፣ በመገኘታችን እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ። ኢትዮጵያ ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረና የዳበረ የመንግሥትነት […]
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም እየተከናወኑ ያሉ የልማትና የሕንጻ ዕድሳት ሥራዎችን ጎበኙ።
ሰኔ 18 ቀን 2018 ዓ/ም ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ፣የአዲስ አበባ ሀዲያና ስልጤ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ጋር በመሆን በመንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም እየተከናወኑ ያሉ ልዩ ልዩ የሕንጻ ዕድሳትና አዳዲስ የግንባታ ሥራዎችን በቦታው ተገኝተው ተመልክተዋል። ብፁዕነታቸው በገዳሙ ባደረጉት በዚህ የሥራ ጉብኝት፥ የቤተክርስቲያኑን ጥንታዊና ታሪካዊ ክብር በጠበቀ መልኩ እየተከናወነ ያለውን የዋናውን […]
ቅዱሳን መላእክት
በቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መሠረተ እምነትና ሥርዓት መሠረት፥ መላእክት የእግዚአብሔር የክብሩ መግለጫዎች፣ የፈቃዱ ፈጻሚዎችና የሰው ልጆች ረዳቶች ናቸው። መላእክት… ያድናሉ (ይታደጋሉ)፦ መላእክት እግዚአብሔርን በሚፈሩት ዙሪያ ሰፍረው ከመከራ ያድኗቸዋል። “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ዙሪያ ይሰፍራል፥ ያድናቸውማል።” (መዝ. 33፥7) ይለምናሉ / ያማልዳሉ፦ መላእክት ስለ ሰው ልጆች ምሕረትንና ይቅርታን ወደ እግዚአብሔር ይለምናሉ። “የእግዚአብሔርም መልአክ መልሶ፦ አቤቱ የሠራዊት ጌታ […]
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስና ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳምን የሕንጻ ቤተክርስቲያን የዕድሳት ሥራ አፈጻጸም ሂደትን ተዘዋውረው ተመለከቱ።
ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ክቡር ንቡረዕድ ኤልያስ አብርሃ የጠቅላይ ቤተክህነት የመንፈሳዊ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅና የጠቅላይ ቤተክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች በቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም የሕንጻ […]
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገነተ ልዑል ቅዱስ ጊዮርጊስ መቃኞ ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ቤት ተከበረ ።
ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ሰኔ ፮/፳፻፲፰ ዓ/ም በአዲስ አበባ ሀገረ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፉሪ ሠፈራ አካባቢ በምትክ በተሰጠ በ3 ሺህ ካሬ ሜትር መሬት ላይ ያረፈው ገነተ ልዑል ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን መቃኞ ተባርኮ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። ይዞታውን ለማግኘት ከሰባት ዓመት በላይ የወሰደው የዚህ አዲስ ቤተክርስቲያን ቡራኬ መርሐ ግብር ላይ መልአከ ምሕረት ቆሞስ […]
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት የሚሰጡ የአብነት ትምህርት ጉባኤ ቤቶች የአጥቢያው ምእመናን ልጆች ላይ ትልቅ ትኩረት ማድረግ እንዳለባቸው አሳሰቡ።
ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ሰኔ ፮/፳፻፲፰ ዓ/ም ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት የሚሰጡ የአብነት ትምህርቶት ጉባኤ ቤቶች የአጥቢያው ምእመናን ልጆች ላይ ትልቅ ትኩረት ማድረግ እንዳለባቸው አሳሰቡ። ብፁዕነታቸው ይህንን ያሉት በትናንትናው ዕለት በአስኮ ደብረ ገነት ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት ነው። በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ […]
በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተክርስቲያናችን ልኡክ አርሲ አቦምሳ ወረዳ ተገኝቶ ምዕመናንን አጽናና ጊዜያዊ ርዳታም አበረከተ።
ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ በአርሲ ዞን አንዳንድ ወረዳዎች የተከሰተውን ችግር ተከትሎ በብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተክርስቲያናችን ልዑክ በሥፍራው በመገኘት ተጎጂዎችን እንዲያጽናና ጊዜያዊ ርዳታም እንዲያደርግ ያስተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ዛሬ ማለዳ ወደ አርሲ ዞን አቦምሳ ወረዳ በመጓዝ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች አጽናንቷል፤ ጊዜያዊ ርዳታም አበርክቷል። […]
“በአርሲ የተቃጠለውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራልን” የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች
ኢኦተቤ አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ሰኔ ፪/፳፻፲፰ ዓ/ም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በተፈጠረው የኦርቶዶክሳውያን ግድያና የቤተ ክርስቲያን መቃጠል ኀዘናቸውን ገልጸው በብፁዕነታቸውን መመሪያ ሰጪነት የተቃጠለውን ቤተ ክርስቲያን ለመሥራት ፈቃደኛ መሆናቸውን አሳወቁ። አስተዳዳሪዎቹ ይህንን ያሉት በዛሬው ዕለት በተካሄደው የጋራ ስብሰባ ለጽድቅና ለመንግሥተ ሰማይ ዓላማ የሚሰበሰብ የቤተ ክርስቲያን ገቢ አስመልክቶ […]