‹‹ተዘከሩ መዋዕለ ዘቀዲሙ የቀደመውን ዘመን አስቡ›› (ዕብ. 10÷32)March 3, 2026ኢትዮጵያ ሀገራችን የብሉይ ኪዳን ሥርዐትን መቀበሏ፥ ከነገደ እስራኤል ለመመሳሰል ብላ ወይም የልማድ ተጽዕኖ ደርሶባት ሳይሆን፤ ከጥንት ጀምሮ በሕገ ልቡና ከነ መልከጼዴቅ፥ ከነዮቶር የተማረችው እንደሆነ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ። ቶራህ የሚባለውን የአይሁድ እምነት መጽሐፍ ቅድመ ክርስትና ትጠቀምበት ነበር፤ እንዲሁም ከክርስቶስ ልደት በፊት በሦስተኛው ክፍለ ዘመን በሰሜን አፍሪካ ብሉይ ኪዳን ወደ ጽርእ ቋንቋ ተተርጒሞ የመላው ዓለም ሀብት ሁኖ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000012.jpg 2048 1494 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-03-03 10:04:152026-03-10 10:07:33‹‹ተዘከሩ መዋዕለ ዘቀዲሙ የቀደመውን ዘመን አስቡ›› (ዕብ. 10÷32)
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በቅዱስ ፓትርያርኩ 13ኛ ዓመት በዓለ ሢመት ላይ ያስተላለፉት መልዕክትMarch 3, 2026“ ወምክሆሙ ለውሉድ አበዊሆሙ – የልጆችም ክብር አባቶቻቸው ናቸው።” (መጽሐፈ ምሳሌ 17፥6) ብፁዕ ወቅዱስ አባታችን፣ እንኳን ለ13ኛ ዓመት በዓለ ሢመትዎ በሰላም አደረስዎ፡፡ ጠቢቡ ሰሎሞን በተናገረው በዚህ ታላቅ የጥበብ ቃል ውስጥ “አባቶች” የሚለው ቃል ሥልጣንን፣ ጥበቃን፣ ማንነትን እና የሥነ ምግባር መሠረትን ይወክላል። የእውነተኛ ልጅ ክብር ሀብት፣ ሥልጣን ወይም ሌላ ደረጃ አይደለም፡፡ የልጆች ክብር አባቶች ናቸው፡፡ አባቶች […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000011.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-03-03 10:01:342026-03-10 10:03:26ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በቅዱስ ፓትርያርኩ 13ኛ ዓመት በዓለ ሢመት ላይ ያስተላለፉት መልዕክት
“መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ”March 3, 2026በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን !! ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ ኣህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዲስ ዋና ጸሓፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ እና የሓዲያ ስልጤ ኣህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ፣የቅዱስ ሲኖዶስ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000010.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-03-03 09:59:222026-03-10 10:00:35“መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ”
የቅዱስ ፓትርያርኩን “ሐዋርያዊ አገልግሎት ፤ አባታዊ ትምህርት ፤ ወቅታዊ መረጃዎችና ታሪካዊ ሰነዶችን” የሚያቀርብ ድረ-ገጽ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ይፋ ተደረገMarch 2, 2026በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ፤ የቅዱስነታቸውን የዕለት ከዕለት ሐዋርያዊ ተግባራት አባታዊ መመሪያዎች፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔዎችን እና የቤተክርስቲያኒቱን ዘመናዊና ታሪካዊ ክንውኖች ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ተደራሽ የሚያደርግ አዲስ ድረ-ገጽ በይፋ ሥራ ማስጀመሩን አስታወቀ። የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት eotcp.org በሚል አድራሻ ይፋ ያደረገው ይህ ዲጂታል መድረክ፤ ከመደበኛ የዜና ማሰራጫነት ባለፈ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00009.jpg 720 1080 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-03-02 09:52:402026-03-10 09:58:08የቅዱስ ፓትርያርኩን “ሐዋርያዊ አገልግሎት ፤ አባታዊ ትምህርት ፤ ወቅታዊ መረጃዎችና ታሪካዊ ሰነዶችን” የሚያቀርብ ድረ-ገጽ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ይፋ ተደረገ
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ የቤተክርስቲያናችንን ንዋያተ ቅድሳት ያለአግባብ በሚጠቀሙና ክብር ዝቅ በሚያደርጉ አካላት ላይ በሕግ ሊያስጠይቅ የሚያስችል ሥራዎችን መሥራት እንዳለበት አሳሰቡFebruary 26, 2026ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ ሊቀ ጳጳስ የቤተ ክርስቲያናችንን ንዋያተ ቅድሳት ያለአግባብ በሚጠቀሙና ክብር ዝቅ በሚያደርጉ አካላት ላይ በሕግ ሊያስጠይቅ የሚያስችል ሥራዎችን መሥራት እንዳለበት አሳሰቡ። ብፁዕነታቸው ይህንን ያሉት በዛሬው ዕለት የቤተክርስቲያንኗን የአእምሮ ሀብትና ቅርሶች ለማስከበር የተቋቋመው ዐቢይ ኮሚቴ በቀጣይ በሚሠሩ ሥራዎች ዙርያ ባካሔደው የውይይት መርሐ ግብር ላይ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መንፈሳዊና ታሪካዊ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00006.jpg 1905 2048 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-02-26 09:50:092026-03-10 09:51:39ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ የቤተክርስቲያናችንን ንዋያተ ቅድሳት ያለአግባብ በሚጠቀሙና ክብር ዝቅ በሚያደርጉ አካላት ላይ በሕግ ሊያስጠይቅ የሚያስችል ሥራዎችን መሥራት እንዳለበት አሳሰቡ
በብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስ ወቅዱስ ጳውሎስ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ለደብሩ ማኅበረ ካህናት የሚሰጠውን የሦስት ወራት ሥልጠናን አስመልክቶ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተከናወነFebruary 25, 2026በብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስና ቅዱስ ጳውሎስና ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ለደብሩ ማኅበረ ካህናት የሚሰጠውን የሦስት ወራት ሥልጠናን አስመልክቶ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተከናወነ። በመርሐ ግብሩ ላይ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ሊቀ ሊቃውንት አባ ጥዑመ ልሳን አዳነ የክፍለ ከተማው ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ፣ ሊቀ ብርሃናት አድማስ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00008-1.jpg 1247 2048 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-02-25 09:46:592026-03-10 09:49:38በብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስ ወቅዱስ ጳውሎስ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ለደብሩ ማኅበረ ካህናት የሚሰጠውን የሦስት ወራት ሥልጠናን አስመልክቶ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተከናወነ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ የዐቢይ ጾም አገልግሎትን አስመልክተው ለገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች መመሪያ አስተላለፉFebruary 21, 2026ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ዐቢይ ጾምን አስመልክተው ለገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች መመሪያ አስተላለፉ። በትናትናው ዕለት በሀገረ ስብከቱ አዳራሽ በተከናወነው መርሐ ግብር ብፁዕነታቸው ጾሙ በረከት የምናገኝበት ታላቅ ሕይወት ጾም በመሆኑ የቤተ መቅደሱና የዐውደ ምሕረቱ አገልግሎት ሥርዐተ ቤተ ክርስቲያንን በመጠበቅ በመልኩ በተጠናከረ ሁኔታ እንዲቀጥል አሳስበዋውል። በተለይም ቅዳሴ ሰዓት እንዲሁም የቅዱስ ወንጌል […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00007.jpg 1365 2048 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-02-21 09:44:132026-03-10 09:45:52ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ የዐቢይ ጾም አገልግሎትን አስመልክተው ለገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች መመሪያ አስተላለፉ
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ የተለያዩ መዛግብትና ሰነዶችን ወደ ዲጂታል ይዘት እንዲቀይር ለተቋቋመው ኮሚቴ የሥራ መመሪያ ሰጡFebruary 18, 2026ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የተለያዩ መዛግብትና ሰነዶችን ወደ ዲጂታል ይዘት እንዲቀይር ለተቋቋመው ኮሚቴ የሥራ መመሪያ ሰጡ፡፡ በብፁዕነታቸው መመሪያ መሠረት በመንበረ ፓርትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ደረጃውን የጠበቀ የግቢ የማስዋብ ሥራ በመሠራት ላይ ይገኛል፡፡ ግቢውን ከማስዋብ ጎን ለጎን አላስፈላጊ ዕቃዎች […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00006.jpg 1905 2048 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-02-18 09:41:572026-03-10 09:43:44ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ የተለያዩ መዛግብትና ሰነዶችን ወደ ዲጂታል ይዘት እንዲቀይር ለተቋቋመው ኮሚቴ የሥራ መመሪያ ሰጡ
የቤቶችና ሕንፃዎች አስተዳደር ልማት ድርጅት የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት አቀረበFebruary 16, 2026በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ በተደረገው ሥራና ሠራተኛን የማገናኘት ሥራ ወደ ቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደር ልማት ድርጅት የተመደቡት ክቡር ሊቀ ስዩማን እስክንድር ገብረክርስቶስ በፈጠሩት የአስተዳደር ንድፍ አማካኝነት የተጀመረው ደንበኛ ተኮር የአመራር ስልት መሠረት ሆድና ጀርባ በመሆን ለዘመናት ይኖሩ የነበሩ የድርጅቱን ሠራተኞች ደንበኞች የቤተሰብነት ስሜት መፍጠራቸውን ባለፉት 6 ወራት ውስጥ የተሠሩ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00005.jpg 563 858 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-02-16 09:38:372026-03-10 09:41:21የቤቶችና ሕንፃዎች አስተዳደር ልማት ድርጅት የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት አቀረበ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለሚ ኩራ ክ/ከተማ ቤተ ክህነት ሥር ለሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት የሥራ ኃላፊዎች ሥልጠና ተሰጠFebruary 16, 2026ሀገር አቀፍ ሥልጠና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለሚ ኩራ ክ/ከተማ ቤተ ክህነት ሥር ለሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት የሥራ ኃላፊዎች ሥልጠና ተሰጠ ። በሥልጠና መርሐ ግብር ላይ መልአከ ሰላም ዶ/ር አባ ቃለ ጽድቅ ሙሉጌታ የመንበረ ፓትርያርክ የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ ሐላፊና የዕለቱ አሰልጣኝ፣ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00004-1.jpg 960 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2026-02-16 09:36:142026-03-10 09:38:04በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለሚ ኩራ ክ/ከተማ ቤተ ክህነት ሥር ለሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት የሥራ ኃላፊዎች ሥልጠና ተሰጠ
‹‹ተዘከሩ መዋዕለ ዘቀዲሙ የቀደመውን ዘመን አስቡ›› (ዕብ. 10÷32)
ኢትዮጵያ ሀገራችን የብሉይ ኪዳን ሥርዐትን መቀበሏ፥ ከነገደ እስራኤል ለመመሳሰል ብላ ወይም የልማድ ተጽዕኖ ደርሶባት ሳይሆን፤ ከጥንት ጀምሮ በሕገ ልቡና ከነ መልከጼዴቅ፥ ከነዮቶር የተማረችው እንደሆነ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ። ቶራህ የሚባለውን የአይሁድ እምነት መጽሐፍ ቅድመ ክርስትና ትጠቀምበት ነበር፤ እንዲሁም ከክርስቶስ ልደት በፊት በሦስተኛው ክፍለ ዘመን በሰሜን አፍሪካ ብሉይ ኪዳን ወደ ጽርእ ቋንቋ ተተርጒሞ የመላው ዓለም ሀብት ሁኖ […]
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ በቅዱስ ፓትርያርኩ 13ኛ ዓመት በዓለ ሢመት ላይ ያስተላለፉት መልዕክት
“ ወምክሆሙ ለውሉድ አበዊሆሙ – የልጆችም ክብር አባቶቻቸው ናቸው።” (መጽሐፈ ምሳሌ 17፥6) ብፁዕ ወቅዱስ አባታችን፣ እንኳን ለ13ኛ ዓመት በዓለ ሢመትዎ በሰላም አደረስዎ፡፡ ጠቢቡ ሰሎሞን በተናገረው በዚህ ታላቅ የጥበብ ቃል ውስጥ “አባቶች” የሚለው ቃል ሥልጣንን፣ ጥበቃን፣ ማንነትን እና የሥነ ምግባር መሠረትን ይወክላል። የእውነተኛ ልጅ ክብር ሀብት፣ ሥልጣን ወይም ሌላ ደረጃ አይደለም፡፡ የልጆች ክብር አባቶች ናቸው፡፡ አባቶች […]
“መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ”
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን !! ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተክህነት ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር ከተማ ኣህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዲስ ዋና ጸሓፊና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ እና የሓዲያ ስልጤ ኣህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ፣የቅዱስ ሲኖዶስ […]
የቅዱስ ፓትርያርኩን “ሐዋርያዊ አገልግሎት ፤ አባታዊ ትምህርት ፤ ወቅታዊ መረጃዎችና ታሪካዊ ሰነዶችን” የሚያቀርብ ድረ-ገጽ በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ይፋ ተደረገ
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ፤ የቅዱስነታቸውን የዕለት ከዕለት ሐዋርያዊ ተግባራት አባታዊ መመሪያዎች፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔዎችን እና የቤተክርስቲያኒቱን ዘመናዊና ታሪካዊ ክንውኖች ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ተደራሽ የሚያደርግ አዲስ ድረ-ገጽ በይፋ ሥራ ማስጀመሩን አስታወቀ። የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት eotcp.org በሚል አድራሻ ይፋ ያደረገው ይህ ዲጂታል መድረክ፤ ከመደበኛ የዜና ማሰራጫነት ባለፈ […]
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ የቤተክርስቲያናችንን ንዋያተ ቅድሳት ያለአግባብ በሚጠቀሙና ክብር ዝቅ በሚያደርጉ አካላት ላይ በሕግ ሊያስጠይቅ የሚያስችል ሥራዎችን መሥራት እንዳለበት አሳሰቡ
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ ሊቀ ጳጳስ የቤተ ክርስቲያናችንን ንዋያተ ቅድሳት ያለአግባብ በሚጠቀሙና ክብር ዝቅ በሚያደርጉ አካላት ላይ በሕግ ሊያስጠይቅ የሚያስችል ሥራዎችን መሥራት እንዳለበት አሳሰቡ። ብፁዕነታቸው ይህንን ያሉት በዛሬው ዕለት የቤተክርስቲያንኗን የአእምሮ ሀብትና ቅርሶች ለማስከበር የተቋቋመው ዐቢይ ኮሚቴ በቀጣይ በሚሠሩ ሥራዎች ዙርያ ባካሔደው የውይይት መርሐ ግብር ላይ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መንፈሳዊና ታሪካዊ […]
በብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስ ወቅዱስ ጳውሎስ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ለደብሩ ማኅበረ ካህናት የሚሰጠውን የሦስት ወራት ሥልጠናን አስመልክቶ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተከናወነ
በብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስና ቅዱስ ጳውሎስና ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ለደብሩ ማኅበረ ካህናት የሚሰጠውን የሦስት ወራት ሥልጠናን አስመልክቶ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተከናወነ። በመርሐ ግብሩ ላይ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ሊቀ ሊቃውንት አባ ጥዑመ ልሳን አዳነ የክፍለ ከተማው ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ፣ ሊቀ ብርሃናት አድማስ […]
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ የዐቢይ ጾም አገልግሎትን አስመልክተው ለገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች መመሪያ አስተላለፉ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ዐቢይ ጾምን አስመልክተው ለገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች መመሪያ አስተላለፉ። በትናትናው ዕለት በሀገረ ስብከቱ አዳራሽ በተከናወነው መርሐ ግብር ብፁዕነታቸው ጾሙ በረከት የምናገኝበት ታላቅ ሕይወት ጾም በመሆኑ የቤተ መቅደሱና የዐውደ ምሕረቱ አገልግሎት ሥርዐተ ቤተ ክርስቲያንን በመጠበቅ በመልኩ በተጠናከረ ሁኔታ እንዲቀጥል አሳስበዋውል። በተለይም ቅዳሴ ሰዓት እንዲሁም የቅዱስ ወንጌል […]
ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ የተለያዩ መዛግብትና ሰነዶችን ወደ ዲጂታል ይዘት እንዲቀይር ለተቋቋመው ኮሚቴ የሥራ መመሪያ ሰጡ
ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋና የሸገር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት የተለያዩ መዛግብትና ሰነዶችን ወደ ዲጂታል ይዘት እንዲቀይር ለተቋቋመው ኮሚቴ የሥራ መመሪያ ሰጡ፡፡ በብፁዕነታቸው መመሪያ መሠረት በመንበረ ፓርትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ደረጃውን የጠበቀ የግቢ የማስዋብ ሥራ በመሠራት ላይ ይገኛል፡፡ ግቢውን ከማስዋብ ጎን ለጎን አላስፈላጊ ዕቃዎች […]
የቤቶችና ሕንፃዎች አስተዳደር ልማት ድርጅት የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት አቀረበ
በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ በተደረገው ሥራና ሠራተኛን የማገናኘት ሥራ ወደ ቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደር ልማት ድርጅት የተመደቡት ክቡር ሊቀ ስዩማን እስክንድር ገብረክርስቶስ በፈጠሩት የአስተዳደር ንድፍ አማካኝነት የተጀመረው ደንበኛ ተኮር የአመራር ስልት መሠረት ሆድና ጀርባ በመሆን ለዘመናት ይኖሩ የነበሩ የድርጅቱን ሠራተኞች ደንበኞች የቤተሰብነት ስሜት መፍጠራቸውን ባለፉት 6 ወራት ውስጥ የተሠሩ […]
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለሚ ኩራ ክ/ከተማ ቤተ ክህነት ሥር ለሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት የሥራ ኃላፊዎች ሥልጠና ተሰጠ
ሀገር አቀፍ ሥልጠና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለሚ ኩራ ክ/ከተማ ቤተ ክህነት ሥር ለሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት የሥራ ኃላፊዎች ሥልጠና ተሰጠ ። በሥልጠና መርሐ ግብር ላይ መልአከ ሰላም ዶ/ር አባ ቃለ ጽድቅ ሙሉጌታ የመንበረ ፓትርያርክ የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ ሐላፊና የዕለቱ አሰልጣኝ፣ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ […]