ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለት ከ፪፻ አገልጋዮች በላይ ክህነት ሲሰጡ የአንድ ቤተሰብ አባላት #አባታቸው የቅስና ሁለት ልጆቹ የዲቁና ማዕረግ ተቀበሉSeptember 14, 2025መስከረም ፬/፳፻፲፰ ዓ/ም ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና የሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለተ ሰንበት በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ከ፪፻ በላይ ለሚሆኑ አገልጋዮች ማዕረገ ክህነት ሰጡ። ከተቀበሉት አገልጋዮች መካከልም የአንድ ቤተሰብ አባላት #አባታቸው_ቅስና_ሁለት_ልጆቹ_ዲቁና_ማዕረግ_ተሰጥቷቸዋል። በቦሌ መከብፁዕነታቸው ጋር በመሆን ብፁዕ አቡነ ኤጲፋንዮስ የምሥራቅ ጉራጌ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ማዕረገ ክህነት የሰጡ ሲሆን መጋቤ ስብሐት ዐቢይ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00090.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-14 09:51:562025-11-13 09:53:47ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለት ከ፪፻ አገልጋዮች በላይ ክህነት ሲሰጡ የአንድ ቤተሰብ አባላት #አባታቸው የቅስና ሁለት ልጆቹ የዲቁና ማዕረግ ተቀበሉ
በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የዐዲስ ዓመት የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ያስተላላፉት የእንኳን አደረሰዎ መልእክትSeptember 13, 2025< ዓመቶችህ ለልጅ ልጅ ናቸው፡፡ መዝ. 102,24> ❖ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ❖ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ የማኅበራት ማደራጃ መምሪያ እና የቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ የበላይ ሓላፊ እና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ❖ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00091.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-13 10:00:302025-11-13 10:02:52በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የዐዲስ ዓመት የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ያስተላላፉት የእንኳን አደረሰዎ መልእክት
ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ለ፳፻፲፰ ዓ/ም ዐዲስ ዓመት የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ተካሔደSeptember 13, 2025የ፳፻፲፰ ዓ/ም ዐዲስ ዓመት የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ተካሔደ። በመርሐ ግብሩ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ተሃይማኖት፣ ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ፣ ብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ አቡነ ዲዮስቆሮስ፣ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የሀገረ ስብከታችን ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የመንበረ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00072.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-13 09:57:462025-11-13 09:59:48ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ለ፳፻፲፰ ዓ/ም ዐዲስ ዓመት የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ተካሔደ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶስክ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት የበላይ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የተመራ የሥራ አመራር ቦርድና አስተዳደር ልኡክ ለብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ የአዲስ ዓመት መልካም ምኞቱን ገለጸSeptember 10, 2025የኢትዮጵያ ኦርቶዶስክ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት የበላይ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የተመራ የሥራ አመራር ቦርድና አስተዳደር ልኡክ ለብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የአዲስ ዓመት መልካም ምኞቱን ገለጸ። ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የምሥራቅ ና የሰሜን አፍሪካ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የመገናኛ ብዙኃኑ የበላይ ሐላፊ የተመራ ልኡኩ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00093.jpg 960 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-10 10:08:182025-11-13 10:10:06የኢትዮጵያ ኦርቶዶስክ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት የበላይ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የተመራ የሥራ አመራር ቦርድና አስተዳደር ልኡክ ለብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ የአዲስ ዓመት መልካም ምኞቱን ገለጸ
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ቃለ በረከትSeptember 10, 2025ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ የ2018 ዓ,ም የዘመን መለወጫ በዓልን መግባት አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ ቃለ ምእዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል ፣ የቅዱስነታቸው ሙሉ መልእክት የሚከተለው ነው። ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ዘተናገረ በበዓለ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00092.jpg 1080 1920 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-10 10:04:332025-11-13 10:06:46የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ቃለ በረከት
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ምርቃትን አስመልክቶ የደስታ መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ። የቅዱስነታቸው መልእክት የሚከተለው ነውSeptember 9, 2025በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ ‹‹ወስሙ ለካልእ ፈለገ ግዮን ወውእቱ ዘየዐውድ ኵሎ ምድረ ኢትዮጵያ፦ “የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል ” (ዘፍ 2+13) ኢትዮጵያ የሚለው ስም ጽርዓዊ፣ ደኃራዊ ስም ሲሆን ቀደም ሲል የኖኅ የልጅ ልጅ በሆነው በኵሽ ምክንያት የኵሽ ምድር እንዲሁም ምድረ አዜብ፣ ምድረ ሳባ፣ ምድር ኣግዐዚት በመባል […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00094.jpg 1080 1080 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-09 10:13:152025-11-13 10:14:53ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ምርቃትን አስመልክቶ የደስታ መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ። የቅዱስነታቸው መልእክት የሚከተለው ነው
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አደረጉSeptember 4, 2025ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አደረጉ። በውይይታቸው ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በ1940 ዓ/ም የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ሲመሠረት መስራች ከሆኑ አብያተ እምነታት መካከል በቀዳሚ የምትጠቀስ መሆኗን የተሳ ሲሆን በሀገራችን ትውልዳዊና ሀገራዊ ሁለንተናዊ አገልግሎቶች ላይ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00095.jpg 750 1000 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-04 10:16:522025-11-13 10:18:31ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አደረጉ
የቅዱስ ያሬድን ሕይወትና ሥራዎችን የሚያሳይ መንፈሳዊ ፊልም ዝግጅትን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጠSeptember 2, 2025በዋካ ኢንተርቴይመንት የሚሠራውን የቅዱስ ያሬድን ሕይወት እና ሥራዎች የሚያሳይ መንፈሳዊ ፊልም አስመልክቶ ከሊቃውንት ጋር ውይይት በማካሄድ መግለጫ ተሰጠ። የቅዱስ ያሬድን ሕይወት እና ሥራዎች የሚያሳይ መንፈሳዊ ፊልም በዋካ ኢንተርቴይመንት ተሠርቶ በ#EOTCTV ለማሣየት የታቀደውን እቅድ አስመልክቶ የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት እና ዋካ ኢንተርቴይመንት ከያሬዳውያን ሊቃውንት ጋር ውይይት በማድረግ መግለጫ ተሰጠ። መግለጫውን ያቀረቡት ዶክተር አካለወልድ ተሰማ የመገናኛ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00066.jpg 591 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-02 12:53:002025-09-04 12:55:18የቅዱስ ያሬድን ሕይወትና ሥራዎችን የሚያሳይ መንፈሳዊ ፊልም ዝግጅትን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጠ
ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አራዳ ጊዮርጊስ) ቤተክርስቲያን ሕንጻ ዕድሳት መላው ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበSeptember 2, 2025ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አራዳ ጊዮርጊስ) ቤተክርስቲያን ሕንጻ ዕድሳት መላው ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ። የዕድሳቱ ትርጉም ሃይማኖትን፣ ታሪክንና ሀገራዊ ዕሴትን ለትውልድ ማሻገር ነው። ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን (አራዳ ጊዮርጊስ) ሕንጻ ዕድሳት በሀገር ውስጥና በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እንዲያደርጉ ተጠይቋል ። እድሳቱ ከ157 ሚሊየን ብር በላይ ይጠይቃል የሚል የባለሞያ ጥናት ቀርቧል። ታሪክን […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00065.jpg 1365 2048 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-02 12:49:122025-09-04 12:51:54ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አራዳ ጊዮርጊስ) ቤተክርስቲያን ሕንጻ ዕድሳት መላው ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የ2017 ዓ/ም የሥራ ዘመን አፈጻጸምን አስመልክቶ የምስጋናና የዕውቅና መርሐ ግብር አካሄደSeptember 1, 2025የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የ2017 ዓ/ም የሥራ ዘመን አፈጻጸምን አስመልክቶ የምስጋናና የዕውቅና መርሐ ግብር አካሄደ። መርሐ ግብሩ በዛሬ ዕለት በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የስብከተ ወንጌል አዳራሽ የተካሔደ ሲሆን ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ መልአከ ምሕረት አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00064.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-09-01 12:34:552025-09-04 12:43:39የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የ2017 ዓ/ም የሥራ ዘመን አፈጻጸምን አስመልክቶ የምስጋናና የዕውቅና መርሐ ግብር አካሄደ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለት ከ፪፻ አገልጋዮች በላይ ክህነት ሲሰጡ የአንድ ቤተሰብ አባላት #አባታቸው የቅስና ሁለት ልጆቹ የዲቁና ማዕረግ ተቀበሉ
መስከረም ፬/፳፻፲፰ ዓ/ም ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና የሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በዛሬው ዕለተ ሰንበት በቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ካቴድራል ከ፪፻ በላይ ለሚሆኑ አገልጋዮች ማዕረገ ክህነት ሰጡ። ከተቀበሉት አገልጋዮች መካከልም የአንድ ቤተሰብ አባላት #አባታቸው_ቅስና_ሁለት_ልጆቹ_ዲቁና_ማዕረግ_ተሰጥቷቸዋል። በቦሌ መከብፁዕነታቸው ጋር በመሆን ብፁዕ አቡነ ኤጲፋንዮስ የምሥራቅ ጉራጌ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ማዕረገ ክህነት የሰጡ ሲሆን መጋቤ ስብሐት ዐቢይ […]
በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የዐዲስ ዓመት የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች ያስተላላፉት የእንኳን አደረሰዎ መልእክት
< ዓመቶችህ ለልጅ ልጅ ናቸው፡፡ መዝ. 102,24> ❖ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ❖ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊ የማኅበራት ማደራጃ መምሪያ እና የቤተ መጻሕፍት ወመዘክር መምሪያ የበላይ ሓላፊ እና የራያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ❖ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጠቅላይ ቤተ ክህነት […]
ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ለ፳፻፲፰ ዓ/ም ዐዲስ ዓመት የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ተካሔደ
የ፳፻፲፰ ዓ/ም ዐዲስ ዓመት የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የእንኳን አደረሰዎ መርሐ ግብር ተካሔደ። በመርሐ ግብሩ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ተሃይማኖት፣ ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ፣ ብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ አቡነ ዲዮስቆሮስ፣ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የሀገረ ስብከታችን ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የመንበረ […]
የኢትዮጵያ ኦርቶዶስክ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት የበላይ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የተመራ የሥራ አመራር ቦርድና አስተዳደር ልኡክ ለብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ የአዲስ ዓመት መልካም ምኞቱን ገለጸ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶስክ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት የበላይ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የተመራ የሥራ አመራር ቦርድና አስተዳደር ልኡክ ለብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የአዲስ ዓመት መልካም ምኞቱን ገለጸ። ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የምሥራቅ ና የሰሜን አፍሪካ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የመገናኛ ብዙኃኑ የበላይ ሐላፊ የተመራ ልኡኩ […]
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ቃለ በረከት
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ የ2018 ዓ,ም የዘመን መለወጫ በዓልን መግባት አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ ቃለ ምእዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል ፣ የቅዱስነታቸው ሙሉ መልእክት የሚከተለው ነው። ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ ዘተናገረ በበዓለ […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ምርቃትን አስመልክቶ የደስታ መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ። የቅዱስነታቸው መልእክት የሚከተለው ነው
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ ‹‹ወስሙ ለካልእ ፈለገ ግዮን ወውእቱ ዘየዐውድ ኵሎ ምድረ ኢትዮጵያ፦ “የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል ” (ዘፍ 2+13) ኢትዮጵያ የሚለው ስም ጽርዓዊ፣ ደኃራዊ ስም ሲሆን ቀደም ሲል የኖኅ የልጅ ልጅ በሆነው በኵሽ ምክንያት የኵሽ ምድር እንዲሁም ምድረ አዜብ፣ ምድረ ሳባ፣ ምድር ኣግዐዚት በመባል […]
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አደረጉ
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ውይይት አደረጉ። በውይይታቸው ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕድ ቤተ ክርስቲያን በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በ1940 ዓ/ም የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ሲመሠረት መስራች ከሆኑ አብያተ እምነታት መካከል በቀዳሚ የምትጠቀስ መሆኗን የተሳ ሲሆን በሀገራችን ትውልዳዊና ሀገራዊ ሁለንተናዊ አገልግሎቶች ላይ […]
የቅዱስ ያሬድን ሕይወትና ሥራዎችን የሚያሳይ መንፈሳዊ ፊልም ዝግጅትን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጠ
በዋካ ኢንተርቴይመንት የሚሠራውን የቅዱስ ያሬድን ሕይወት እና ሥራዎች የሚያሳይ መንፈሳዊ ፊልም አስመልክቶ ከሊቃውንት ጋር ውይይት በማካሄድ መግለጫ ተሰጠ። የቅዱስ ያሬድን ሕይወት እና ሥራዎች የሚያሳይ መንፈሳዊ ፊልም በዋካ ኢንተርቴይመንት ተሠርቶ በ#EOTCTV ለማሣየት የታቀደውን እቅድ አስመልክቶ የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት እና ዋካ ኢንተርቴይመንት ከያሬዳውያን ሊቃውንት ጋር ውይይት በማድረግ መግለጫ ተሰጠ። መግለጫውን ያቀረቡት ዶክተር አካለወልድ ተሰማ የመገናኛ […]
ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አራዳ ጊዮርጊስ) ቤተክርስቲያን ሕንጻ ዕድሳት መላው ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ
ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አራዳ ጊዮርጊስ) ቤተክርስቲያን ሕንጻ ዕድሳት መላው ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ። የዕድሳቱ ትርጉም ሃይማኖትን፣ ታሪክንና ሀገራዊ ዕሴትን ለትውልድ ማሻገር ነው። ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን (አራዳ ጊዮርጊስ) ሕንጻ ዕድሳት በሀገር ውስጥና በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ እንዲያደርጉ ተጠይቋል ። እድሳቱ ከ157 ሚሊየን ብር በላይ ይጠይቃል የሚል የባለሞያ ጥናት ቀርቧል። ታሪክን […]
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የ2017 ዓ/ም የሥራ ዘመን አፈጻጸምን አስመልክቶ የምስጋናና የዕውቅና መርሐ ግብር አካሄደ
የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት የ2017 ዓ/ም የሥራ ዘመን አፈጻጸምን አስመልክቶ የምስጋናና የዕውቅና መርሐ ግብር አካሄደ። መርሐ ግብሩ በዛሬ ዕለት በደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የስብከተ ወንጌል አዳራሽ የተካሔደ ሲሆን ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ መልአከ ምሕረት አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ […]