• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በደብረ ነጎድጓድ ቅዱስ ዮሐንስና መካነ ጎልጎታ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከብሯል

በበዓሉ ላይ መልአከ ምሕረት አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ መጋቤ ሠናያት የቻለው ለማ የአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ፣ መልአከ አሚን ለይኩን አበጀ የደብሩ አስተዳዳሪ ፣የሀገረ ስብከቱና የክፍለ ከተማው ቤተ ክህነት ተወካዮች፣ የሰበካ ጉባኤና የሕንጻ ኮሚቴ አባላት፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ የደብሩ ፍቁረ እግዚእ ሰንበት ትምህርት ቤት […]

“ከእግዚአብሔር ጋር ያልታረቀ የሕይወት ሰልፍ ውጤቱ ሽንፈት ነው” ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ኅዳር ፳፩ ቀንን በዋናነት የጽዮን ቅድስት ማርያም ዓመታዊ በዓል መሆኑን በማሰብ በተለያዩ መንፈሳዊ ድንቅ ሥርዓታት ታከብረዋለች። በዓሉ ከብሉይ እስከ ሐዲስ፣ ከታቦተ ጽዮን እስከ ድንግል ማርያም ፣ ከደብረ ሲና እስከ ሴሎ ፣ ከምርኮ እስከ ድል፣ ከደብተ ኦሪት እስከ ቤተ መቅደስ፣ ከዳዊት እስከ ቀዳማዊ ምኒልክ ፣ ከምሳሌነት እስከ አማናዊነት ፣ ከእስራኤል እስከ […]

ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በየካ አባዶ አንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ሐዋርያዊ ጉብኝት አደረጉ

ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በየካ አባዶ አንቀጸ ምሕረት ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ሐዋርያዊ ጉብኝት አደረጉ። በጉብኝቱ ከብፁዕነታቸውን ጋር መጋቤ አእላፍ ማሙየ ሸዋፈራው የሀገረ ስብከቱ ዋና ጸሐፊ፣ መጋቤ ስብሐት ዐቢይ ዘለቀ የብፁዕ ሊቀ ጳጳስ ፕሮቶኮልና ልዩ ጸሐፊ፣ መልአከ ምሕረት አባ ገብረ እግዚአብሔር ታደለ የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት […]

የሊጋባው በየነ ልጅ ባሠሩት በአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን መልአከ ምሕረት አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ በተገኙበት የተለያዩ የራስ አገዝ ልማት ሥራዎች ተመረቁ

የሊጋባው በየነ ልጅ ባሠሩት በአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን መልአከ ምሕረት አባ ገብረ መድኅን ንጉሤ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ በተገኙበት የተለያዩ የራስ አገዝ ልማት ሥራዎች ተመረቁ። በመርሐ ግብሩ ላይ ክቡር ዋና ሥራ አስኪያጁን ጨምሮ መጋቤ አእላፍ ማሙየ ሸዋየ የሀገረ ስብከቱ ዋና ጸሐፊ፣ መጋቤ ስብሐት ዐቢይ ዘለቀ የብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ልዩ ጸሐፊ፣ መልአከ […]

የሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት 44ኛውን ዓመታዊ ሀገረ ስብከት አቀፍ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ ሀዲያና ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት በመንበረ ጵጵስና አዳራሽ አካሄደ

የሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት 44ኛ ጠቅላላ ሀገረ ስብከት አቀፍ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤውን የጀመረ ሲሆን ጉባኤውም ኅዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም በሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ በብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባ ሀዲያና ስልጤ አኅጉረ ኤ ሊቀ ጳጳስ መሪነት ተጀምሮ ለቅድስት ቤተክርስቲያን የሚጠቅሙ ውሳኔዎችን በማስተላለፍ ፍጻሜውንአ አግኝቷል። በጉባኤው ላይ የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መለአከ ሕይወት ቀሲስ […]

ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በሀዲያ ስልጤ ሀገረ ስብከት በምዕራብ ባደዋቾ ወረዳ ቤተክህነት በዋዳ ደብረ ራማ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አዲስ ለሚሰራዉ ሕንፃ ቤተክርስቲያን የመሠረት ድንጋይ አኖሩ

ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ እንዲሁም የሀዲያና ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሐዋርያዊ አገልግሎት በሀዲያና ስልጤ ሀገረስብከት በምዕራብ ባደዋቾ ወረዳ ቤተክህነት በዋዳ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አዲስ ለሚሰራዉ ህንፃ ቤተክርስቲያን የመሠረት ድንጋይ አኑረዋል። በዕለቱ በደብሩና በባደዋቾና የአጉራባች አድባራት አባቶች ካህናት፣ወንድሞች ዲያቆናት፣ የሺንሺቾ ሕዝበ ክርስቲያን ፣የሀገር ባህል ሽማግሌዎች ፣የመንግስት ባለስልጣናት ፣ምዕመናንና ምዕመናት ፣በተገኙበት […]

ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ በሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት በአመካ ወረዳ ቤተ ክህነት በጥንታዊው ቦራራ ደብረ አሚን መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ሐዋርያዊ ጉብኝት አደረጉ

ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ እንዲሁም የሀዲያና ስልጤ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት በአመካ ወረዳ ቤተክህነት ቦራራ ደብረ አሚን መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ሐዋርያዊ ጉብኝት አድርገዋል። ቦራራ ደብረ አሚን መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በ1907 ዓ/ም የተተከለና በሀገረ ስብከታችን ጥንታዊ አድባራት አንዱ መሆኑ በወረዳ ቤተክህነቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ለብፁዕነታቸው ተገልጿል። ብፁዕነታቸዉ በደብሩ በማለቅ […]

ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ሊቀ ጳጳስ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳደር ክቡር ዶክተር እንዳሻው ጣሰዉ ጋር ውይይት አደረጉ

ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የአዲስ አበባና ሀዲያ ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ መስተዳደር ክቡር ዶክተር እንዳሻው ጣሰዉ ጋር በፕሬዝዳንቱ ጽ/ቤት ውይይት አደረጉ። ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ሀገር ጠቀምና ትውልድ ተኮር ሥራዎች ላይ በሰፊው የምታገለግል እንደመሆኗ በክልሉ የሚከናወኑ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና መንፈሳዊ ጉዳዮች የድርሻዋን የምትወጣ ሲሆን በተለይም ለኅብረተሰቡ ጠቃሚ በሆኑ የልማት ጉዳዮች ላይ በክልሉ ብሎም […]

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ባለፈው የአገልግሎት ዓመት የተሻለ የሥራ አፈጻጸም ላሳዩ ገዳማትና አድባራት የምስጋና መርሐ ግብር አከናወነ

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የ ፳፻፲፯ ዓ.ም የበጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርትና የምስጋናና መርሐ ግብር አከናወነ። መርሐ ግብሩ የተዘጋጀው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ሲሆን ፳፻፲፯ በጀት ዓመት የሥራ ሪፖርት በመጋቤ ሠናይት የቻለው የአራዳ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሪፖርት ቀርቧል። በሪፖርቱ በክፍለ […]

“ውስጣዊ ችግሮቻችን በመፍታት ምእመናን ላይ መሥራት ይኖርብናል” “ተቃራኒዎችን ያበዛናቸውን እኛው መሪዎቹ ነን ምእመናኑ ላይ ምን ችግር የለም! ብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ አቡነ ሳዊሮስ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሸገር ከተማ ሀገረ ስብከት ፪ኛ ዓመት አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በዛሬው ዕለት አጠናቋል። ኅዳር 01 ቀን 2018 ዓ.ም የጀመረው የሸገር ስቲ ሀገረ ስብከት አጠቃላይ ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ በዛሬ ዕለትም የቀጠለ ሲሆን ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝደን ፣ የደቡብ ኦሞ እና አሪ ዞኖች አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ትምህርተ ወንጌልና […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን

    © በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት