“ይእዜ አስተርአየ እግዚአብሔር ዮም እምቅድስት ድንግል፤ ዛሬ እግዚአብሔር ከቅድስት ድንግል በሥጋ ተወልዶ ታየ” ሃይ.አበው ዘቴዎዶጦስJanuary 6, 2025ተወዳጅ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቼ እንኳን ለ፳፻፲፯ ዓ.ም የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት በሰላምና በጤና አደረሰን አደረሳችሁ ! አባቶቻችን ሊቃውንት እንዳስተማሩን በዛሬው ዕለት መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተዋረደውን የእኛን ሥጋ በመዋሐድ ከወድቀት ወደ ከፍታ፤ ከመዋረድ ወደ ክብር ከፍ አድርጎናል። ሁሉን ቻይ የሆነው አምላካችን ከአዳም ባሕርይ ከተገኘች እመቤታችን እንበለ ዘርዕ ነፍስንና ሥጋን ተዋሕዶ አከበረን። ለአንዲት ሰከንድ ቆም ብለን […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00035-1.jpg 1280 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-01-06 12:01:492025-01-09 12:04:14“ይእዜ አስተርአየ እግዚአብሔር ዮም እምቅድስት ድንግል፤ ዛሬ እግዚአብሔር ከቅድስት ድንግል በሥጋ ተወልዶ ታየ” ሃይ.አበው ዘቴዎዶጦስ
“የአምላካችንን በዓለ ልደት ስናከብር ነገረ እግዚአብሔርን፣ ነገረ ፍቅርን፣ ነገረ ዕርቅንና ነገረ ሰላምን በማኅበረሰባችን የማሥረጽ አጀንዳ ይዘን ልናከብር ይገባል”January 6, 2025ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክየልደት በዓልን አስመልክተው ካስተላለፉት ቃለ በረከት የተወሰደ መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤ ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤ የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤ በሕመም ምክንያት በየፀበሉና በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤ እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያት በሙሉ፤ በምሉእ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-01-06 11:57:212025-01-09 12:00:48“የአምላካችንን በዓለ ልደት ስናከብር ነገረ እግዚአብሔርን፣ ነገረ ፍቅርን፣ ነገረ ዕርቅንና ነገረ ሰላምን በማኅበረሰባችን የማሥረጽ አጀንዳ ይዘን ልናከብር ይገባል”
የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ከፍተኛ የአብነት ትምህርት ቤትና የዕጓለ ማውታና አረጋውያን መጦሪያ ምትክ ቦታ የወሰን ችካል ተከላ ተከናወነJanuary 4, 2025የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ከፍተኛ የአብነት ትምህርት ቤትና የዕጓለ ማውታና አረጋውያን መጦሪያ ምትክ ቦታ የወሰን ችካል ተከላ ተከናወነ። በሊቀ ሊቂውንት አባ ገብረ አብ በኋላ ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ አስተባባሪነት በ፲፱፻፳፭ ዓ/ም ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት የጀመረው ላለፉት ፺፪ ዓመታት ለኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችን በርካታ ሊቃነ ጳጳሳትንና እንዲሁም ሊቃውንትን እያበረከተ የሚገኝ ታላቅ የትምህርት ማእከል ነው። […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00033-1.jpg 523 567 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2025-01-04 11:53:122025-01-09 11:56:40የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ከፍተኛ የአብነት ትምህርት ቤትና የዕጓለ ማውታና አረጋውያን መጦሪያ ምትክ ቦታ የወሰን ችካል ተከላ ተከናወነ
የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድዖ ኮሚሽን ለሰበታ ጌቴሴማኒ ቤተደናግል ጠባባት ገዳም የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገDecember 26, 2024የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድዖ ኮሚሽን ታኅሣሥ 17 ቀን 2017 ዓ.ም በሰበታ ለሚገኘው እናቶች ገዳም በገዳሙ ውስጥ እየተማሩ ለሚያድጉ ወላጅ አልባ ህፃናት እና ገዳማዊያን የሚያገለግሉ ልዩ ልዩ የማዕድ ቤት ቁሳቁስ ፤የምግብና መጠጥ ማቅረቢያ ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት ድጋፍ አድርጓል ። ድጋፉን ለገዳማዊያን እናቶች ያስረከቡት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ልማትና ክርስቲያናዊ ተራድዖ ኮሚሽን ሊቀ ጳጳስ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00031-1.jpg 608 1080 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-12-26 14:29:592024-12-27 15:04:21የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድዖ ኮሚሽን ለሰበታ ጌቴሴማኒ ቤተደናግል ጠባባት ገዳም የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዓመታዊ የቅዱስ ገብርኤልን በዓል ለማክበር ድሬዳዋ ገቡDecember 26, 2024ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የጠቅላይ ቤተክህነት የየመምሪያ የሥራ ኀላፊዎች ዓመታዊውን የቅዱስ ገብርኤል በዓል ለማክበር ድሬዳዋ ገብተዋል። ቅዱስነታቸው ድሬዳዋ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ክቡር አቶ ከድር ጁሐር የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00030-2.jpg 608 1080 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-12-26 14:27:472024-12-27 14:29:16ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዓመታዊ የቅዱስ ገብርኤልን በዓል ለማክበር ድሬዳዋ ገቡ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ወደ ቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም አቅንተዋልDecember 25, 2024ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ወደ ቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም አቅንተዋል። ከቅስነታቸው ጋር ፲ ልዑካን ዓመታዊውን የቅዱስ ገብርኤል በዓል ለማክበር ፣በበዓሉ ላይ የሚገኙ ምዕመናንን ለማስተማር፣ቃለ በምዕዳንና ቃለ ቡራኬ ለመስጠት ዛሬ ማለዳ ወደ ድሬዳዋ ተጉዘዋል። ልኡኩ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትን፣የጠቅላይ ቤተክህነት ም/ዋና ሥራ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00039.jpg 499 1080 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-12-25 14:25:472024-12-27 14:27:02ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ወደ ቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም አቅንተዋል
የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ከመንግሥት የክፍለ ከተማው ሥራ አስፈጻሚና ሥራ ሓላፊዎች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር አከናወነDecember 24, 2024በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ከመንግሥት የክፍለ ከተማው ሥራ አስፈጻሚና ሥራ ሓላፊዎች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር አከናወነ። በመር ሐግብሩ ላይ የክፍለ ከተማው ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ትጉኃን ወንድወሰን ገብረ ሥላሴ የመንግሥት የክፍለ ከተማው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ኒዕመተላህ ከበደና ሌሎች የሥራ ሐላፊዎች ተገኝተዋል። ሊቀ ትጉኃን ወንድወሰን ክብርት ሥራ አስፈጻሚዋ በመምጣቻውና ትውውቅ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00038.jpg 640 960 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-12-24 14:20:112024-12-27 14:32:14የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ከመንግሥት የክፍለ ከተማው ሥራ አስፈጻሚና ሥራ ሓላፊዎች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር አከናወነ
በቦሌና ለሚኩራ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር በአራብሳ አካባቢ የሚገኙ ፲፭ አድባራት የባሕረ ጥምቀት ቦታ በተመለከተ ያሏቸውን አቤቱታዎች ለሀገረ ስብከቱ አቀረቡDecember 24, 2024በቦሌና ለሚኩራ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኙ ፲፭ አድባራት የባሕረ ጥምቀት ቦታ በተመለከተ ያሏቸውን አቤቱታዎች ለሀገረ ስብከቱ አቀረቡ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓትና ትውፊት መሠረት በዐደባባይ ከሚከበሩ በዓላት መካከል አንዱ የጥምቀት በዓል ነው። የበዓሉ አከባበር ሥርዓት ታቦታቱን ከቤተ ክርስቲያን ወደ ተከተረ ባሕረ ጥምቀት ቦታ በመውሰድ በልዩ ሥርዓትና ድምቀት ይከበራል ። ይሁንና የባሕረ ጥምተቀ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00037.jpg 1153 2048 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-12-24 14:08:392024-12-27 14:32:40በቦሌና ለሚኩራ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር በአራብሳ አካባቢ የሚገኙ ፲፭ አድባራት የባሕረ ጥምቀት ቦታ በተመለከተ ያሏቸውን አቤቱታዎች ለሀገረ ስብከቱ አቀረቡ
“በእናንተ ፊት ቃል እገባለሁ”December 16, 2024“የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ የመፈጸምና የማጽፈጸም ሓለፊነቱን የመወጣት ግዴታ ስላበት ለሰንበት ትምህርት ቤት የጸደቀውን ሥርዓተ ትምህርት ተግባራዊ እያደረግ ይገኛል። በቀጣይም በሀገረ ስብከታችን ሥር የሚገኘውን የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ለመደገፍና ለማጠናከር ይቻል ዘንድ አስፈላጊውን እገዛ ለማድረግ በእናንተ ፊት ቃል እገባለሁ” ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በዛሬ ዕለት በሰንበት ተማሪዎች […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00034.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-12-16 02:27:462024-12-16 02:30:41“በእናንተ ፊት ቃል እገባለሁ”
የታኅሣሥ ፫ በዓታ ለማርያም ክብረ በዓል በአዲስ አበባ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት በድምቀት ተከብሯልDecember 12, 2024ከተከበሩ የተከበረች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ድንግል ማርያም በሦስት ዓመቷ ከእናቷና ከአባቷ ተለይታ ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት “በዓታ ለማርያም” በዓል ታኅሣሥ 3 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በጥንታዊቷ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣የአድባራት አስተዳዳሪዎች፣ሊቃውንት እና በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ኦርቶዶክሳውያን በተገኙበት ተከብሯል። ፎቶ eotc tv […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/00031.jpg 504 1080 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2024-12-12 18:41:472024-12-12 18:41:47የታኅሣሥ ፫ በዓታ ለማርያም ክብረ በዓል በአዲስ አበባ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት በድምቀት ተከብሯል
“ይእዜ አስተርአየ እግዚአብሔር ዮም እምቅድስት ድንግል፤ ዛሬ እግዚአብሔር ከቅድስት ድንግል በሥጋ ተወልዶ ታየ” ሃይ.አበው ዘቴዎዶጦስ
ተወዳጅ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቼ እንኳን ለ፳፻፲፯ ዓ.ም የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት በሰላምና በጤና አደረሰን አደረሳችሁ ! አባቶቻችን ሊቃውንት እንዳስተማሩን በዛሬው ዕለት መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተዋረደውን የእኛን ሥጋ በመዋሐድ ከወድቀት ወደ ከፍታ፤ ከመዋረድ ወደ ክብር ከፍ አድርጎናል። ሁሉን ቻይ የሆነው አምላካችን ከአዳም ባሕርይ ከተገኘች እመቤታችን እንበለ ዘርዕ ነፍስንና ሥጋን ተዋሕዶ አከበረን። ለአንዲት ሰከንድ ቆም ብለን […]
“የአምላካችንን በዓለ ልደት ስናከብር ነገረ እግዚአብሔርን፣ ነገረ ፍቅርን፣ ነገረ ዕርቅንና ነገረ ሰላምን በማኅበረሰባችን የማሥረጽ አጀንዳ ይዘን ልናከብር ይገባል”
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክየልደት በዓልን አስመልክተው ካስተላለፉት ቃለ በረከት የተወሰደ መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤ ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤ የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤ በሕመም ምክንያት በየፀበሉና በየሆስፒታሉ ያላችሁ፤ እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያት በሙሉ፤ በምሉእ […]
የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ከፍተኛ የአብነት ትምህርት ቤትና የዕጓለ ማውታና አረጋውያን መጦሪያ ምትክ ቦታ የወሰን ችካል ተከላ ተከናወነ
የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ከፍተኛ የአብነት ትምህርት ቤትና የዕጓለ ማውታና አረጋውያን መጦሪያ ምትክ ቦታ የወሰን ችካል ተከላ ተከናወነ። በሊቀ ሊቂውንት አባ ገብረ አብ በኋላ ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ አስተባባሪነት በ፲፱፻፳፭ ዓ/ም ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት የጀመረው ላለፉት ፺፪ ዓመታት ለኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችን በርካታ ሊቃነ ጳጳሳትንና እንዲሁም ሊቃውንትን እያበረከተ የሚገኝ ታላቅ የትምህርት ማእከል ነው። […]
የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድዖ ኮሚሽን ለሰበታ ጌቴሴማኒ ቤተደናግል ጠባባት ገዳም የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድዖ ኮሚሽን ታኅሣሥ 17 ቀን 2017 ዓ.ም በሰበታ ለሚገኘው እናቶች ገዳም በገዳሙ ውስጥ እየተማሩ ለሚያድጉ ወላጅ አልባ ህፃናት እና ገዳማዊያን የሚያገለግሉ ልዩ ልዩ የማዕድ ቤት ቁሳቁስ ፤የምግብና መጠጥ ማቅረቢያ ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት ድጋፍ አድርጓል ። ድጋፉን ለገዳማዊያን እናቶች ያስረከቡት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ልማትና ክርስቲያናዊ ተራድዖ ኮሚሽን ሊቀ ጳጳስ […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዓመታዊ የቅዱስ ገብርኤልን በዓል ለማክበር ድሬዳዋ ገቡ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የጠቅላይ ቤተክህነት የየመምሪያ የሥራ ኀላፊዎች ዓመታዊውን የቅዱስ ገብርኤል በዓል ለማክበር ድሬዳዋ ገብተዋል። ቅዱስነታቸው ድሬዳዋ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ክቡር አቶ ከድር ጁሐር የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ […]
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ወደ ቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም አቅንተዋል
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ወደ ቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም አቅንተዋል። ከቅስነታቸው ጋር ፲ ልዑካን ዓመታዊውን የቅዱስ ገብርኤል በዓል ለማክበር ፣በበዓሉ ላይ የሚገኙ ምዕመናንን ለማስተማር፣ቃለ በምዕዳንና ቃለ ቡራኬ ለመስጠት ዛሬ ማለዳ ወደ ድሬዳዋ ተጉዘዋል። ልኡኩ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳትን፣የጠቅላይ ቤተክህነት ም/ዋና ሥራ […]
የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ከመንግሥት የክፍለ ከተማው ሥራ አስፈጻሚና ሥራ ሓላፊዎች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር አከናወነ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ከመንግሥት የክፍለ ከተማው ሥራ አስፈጻሚና ሥራ ሓላፊዎች ጋር የትውውቅ መርሐ ግብር አከናወነ። በመር ሐግብሩ ላይ የክፍለ ከተማው ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ትጉኃን ወንድወሰን ገብረ ሥላሴ የመንግሥት የክፍለ ከተማው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ኒዕመተላህ ከበደና ሌሎች የሥራ ሐላፊዎች ተገኝተዋል። ሊቀ ትጉኃን ወንድወሰን ክብርት ሥራ አስፈጻሚዋ በመምጣቻውና ትውውቅ […]
በቦሌና ለሚኩራ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር በአራብሳ አካባቢ የሚገኙ ፲፭ አድባራት የባሕረ ጥምቀት ቦታ በተመለከተ ያሏቸውን አቤቱታዎች ለሀገረ ስብከቱ አቀረቡ
በቦሌና ለሚኩራ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኙ ፲፭ አድባራት የባሕረ ጥምቀት ቦታ በተመለከተ ያሏቸውን አቤቱታዎች ለሀገረ ስብከቱ አቀረቡ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓትና ትውፊት መሠረት በዐደባባይ ከሚከበሩ በዓላት መካከል አንዱ የጥምቀት በዓል ነው። የበዓሉ አከባበር ሥርዓት ታቦታቱን ከቤተ ክርስቲያን ወደ ተከተረ ባሕረ ጥምቀት ቦታ በመውሰድ በልዩ ሥርዓትና ድምቀት ይከበራል ። ይሁንና የባሕረ ጥምተቀ […]
“በእናንተ ፊት ቃል እገባለሁ”
“የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ የመፈጸምና የማጽፈጸም ሓለፊነቱን የመወጣት ግዴታ ስላበት ለሰንበት ትምህርት ቤት የጸደቀውን ሥርዓተ ትምህርት ተግባራዊ እያደረግ ይገኛል። በቀጣይም በሀገረ ስብከታችን ሥር የሚገኘውን የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ለመደገፍና ለማጠናከር ይቻል ዘንድ አስፈላጊውን እገዛ ለማድረግ በእናንተ ፊት ቃል እገባለሁ” ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በዛሬ ዕለት በሰንበት ተማሪዎች […]
የታኅሣሥ ፫ በዓታ ለማርያም ክብረ በዓል በአዲስ አበባ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት በድምቀት ተከብሯል
ከተከበሩ የተከበረች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ድንግል ማርያም በሦስት ዓመቷ ከእናቷና ከአባቷ ተለይታ ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት “በዓታ ለማርያም” በዓል ታኅሣሥ 3 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በጥንታዊቷ ታዕካ ነገሥት በዓታ ለማርያም ገዳም ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣የአድባራት አስተዳዳሪዎች፣ሊቃውንት እና በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ኦርቶዶክሳውያን በተገኙበት ተከብሯል። ፎቶ eotc tv […]