• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

1

በኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ. በየዓመቱ የሚከበረው ዓመታዊው የኃያሉ መልአክ የሊቀ መላእክት የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግሥ በድምቀት ተከበረ

 እንኳን ለኃያሉ መልአክ ለሊቀ መላእክት ለቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ አደረሰን ፡፡እኛ የምናመልከው አምላክ ኪሚነደው ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል፡፡ ት.ዳን.3፥17በየዓመቱ ታህሳስ 19 ቀን የሚከበረው ዓመታዊው የኃያሉ የሊቀ መላእክት የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግሥ በዚህ ዓመትም እጅግ በጣም በደመቀ ሁኔታ ተከብሮ ውልዋል፡፡በዓሉ በሁሉም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አህጉረ ስብከት የቅዱስ ገብርኤል ቤተ […]

2551

የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ከንቲባ ክቡር አቶ ድሪባ ኩማ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ

የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ከንቲባ ድሪባ ኩማ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ረዳት እና የጅማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስን ዕረቡዕ ታህሳስ 16 ቀን 2ዐዐ6 ዓ.ም ከሰአት በፊት በተለያዩ የቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያወያዩአቸው ሲሆን በተደረገው ውይይትም ከፍተኛ መግባባት ላይ የተደረሰ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡ በከንቲባ ጽ/ቤት የጋራ ውይይት ያደረጉት ብፁዕ […]

pp002

በአዲሱ የሀገረ ስብከቱ መዋቅርዊ የአሠራር ለውጥ እና አደረጃጀት ላይ የተለያዩ ጋዜጮችና ማህበራዊ ሚዲያዎች በመዘገብ ላይ ናቸው

አዲስ አድማስ፣ኢትዮ-ምኅዳር፣ ሰንደቅ ፣ DireTube እና የመሳሰሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የዘገቡትን እንደሚከተለው ጠቅለል አድርገን ለማቅረብ እንሞክራለን:: በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማት፣ አድባራት እና አብያተ ክርስቲያናት ያሉበትን ኹኔታ ተገንዝበው አገልግሎታቸውን የበለጠ በማስፋፋት ወደተሻለ የአገልግሎት ዕድገት የሚሄዱበትን አቅጣጫ ያመላክታል የተባለ የደረጃ መስፈርት ጥናት ረቂቅ ተዘጋጀ፡፡የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገዳማት፣ አድባራትና አብያተ ክርስቲያናት ደረጃ […]

2538

በባለሙያዎች ተዘጋጅቶ የቀረበው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመዋቅር ጥናት ረቂቅ ሰነድ ውይይት በጥሩ ሁኔታ ተጠናቀቀ

ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጀምሮ እስከ አድባራት እና ገዳማት ድረስ አገልግሎት እንዲሰጥ ታስቦ በባለሙያዎች ተዘጋጅቶ በእስላይድ ሲቀርብ የሰነበተው የመዋቅር ረቂቅ ጥናት ውይይት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስር በሚገኙ ክ/ከተሞች፤ ገዳማት እና አድባራት ተወካዮች ውይይት ሲደረግ ቆይቶ ዛሬ ታህሳስ 14 ቀን 2006 ዓ.ም በጥሩ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ ከ169 አድባራት እና ገዳማት በተውጣጡ የውይይት ተሳታፊዎች አጠቃላይ ብዛታቸው ከ2700 […]

2522

የአዲስ አበባ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን በተለያዩ የቤተክርስቲያናችን አርዕሰተ ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ

የአዲስ አበባ ዋና ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ክቡር ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን ሐሙስ ታህሳስ 10 ቀን 2006 ዓ.ም ለአዲስ ቲቪ እና ለሌሎችም የሚዲያ ተቋማት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን በመወከል በሰላም፣ በሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌዎችና በልማት አቅጣጫ ሰፋ ያለ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡ ሲሆን የመግለጫውን ሙሉ ቃል ከዚህ እንደሚከተለው አቅረበነዋል፡፡ መቀመጥ ጥፋት ነው፣ ወንጀልም ነው፣ ልማት በቤተክርስቲያን አዲስ […]

2527

የአቃቂ ቃሊቲ እና የልደታ ክፍላተ ከተሞች አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በመዋቅራዊ ረቂቅ ሰነድ ዙሪያ ላይ ውይይት አካሄዱ

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በአቃቂ እና ልደታ ክፍላተ ከተሞች ሥር የሚገኙ የአድባራት እና የገዳማት ተወካዮች በመዋቅራዊ ረቂቅ ሰነድ ዙሪያ ለመወያየት ዛሬ አርብ ታህሳስ 11 ቀን 2ዐዐ6 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በስብከተ ወንጌል አዳራሽ የተገኙ ሲሆን ከሁለቱም ክፍላተ ከተሞች ከሚገኙ ከ30 ያላነሱ አድባራት እና ገዳማት ብዛታቸው 480 የሚደርስ  ተሰብሳቢዎች ተገኝተዋል፡፡ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ በአዲስ አበባ ሀገረ […]

pp002

የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል አስተዳደር ጽ/ቤት በካቴድራሉ ግቢ ውጥ በአ/አ ሀ/ስብከት መዋቅራዊ አደረጃጀትና ዝርዝር የአሠራር ጥናት ላይ በመቃውሞ ድብቅ ስብሰባ ተካሂዷል ተብሉ የተዘገበውን በፅኑ ተቃወመ

የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል  አስደናቂ ከሚባሉ ታሪካዊ ቦታዎች አንዱ ነው፡፡ ካቴድራሉ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት መካከል ዓለም ዓቀፋዊ ይዘት ያለውና አንጋፋ ካቴድራል ሲሆን ከታሪካዊነቱም በተጨማሪ፡-•    ዓለም አቀፋዊ የኃይማኖት ስብሰባዎች የሚካሄድበት፣•    የፓትርያሪኮችና የብፁአን ለቃነ ጳጳሳት በዓለ ሲመት የሚከናወንበት፣•    ብሔራዊ የመታሰቢያ በዓላትና ሥርዓተ ፀሎት የሚካሄድበት ነው፡፡ከ6ቱ ቅዱሳን ፓትርያሪኮች መካከል 4ቱ የካቴድረሉ አገልጋዮችና የሥራ ኃላፊዎች የነበሩ […]

2400

እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል በዓታ ለማርያም በዓል አደረሳችሁ

እመቤታችን 3 ዓመት ሲሆናት  ቅድስት ሐና ለባሏ ጌታዬ ልጃችን አድጋለች በተሳልነው መሰረት ለቤተ እግዚያብሔር እንስጣት አለችው፤ ይዘዋት ወደ ቤተመቅደስ ሲሄዱ ካህኑ ዘካርያስ ጉባዬ ዘርግቶ ህዝቡን ሰብስቦ እያስተማራቸው ነበር፤ እመቤታችንን ቢያያት ከጸሐይ አብርት ከመብረቅ አስፈርታ ታየችው፤ ይህችን የመሰለች ፍጡር ምን ልንመግባት ነው ብለው ተጨነቁ፤ በዚህ ጊዜ መልአኩ ፋኑኤል ህብስት ሰማያዊ ጽዋ ሰማያዊ ይዞ ተገለጸ አንድ ክንፉን […]

2346

በየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር ለሚገኙ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች ለሁለት ቀናትየቆየ የመዋቅር ረቂቅ ሰናድ ውይይት ተካሄደ

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ሥር የሚገኙ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች ከህዳር 29 – 30 ቀን 2006 ዓ.ም ለሁለት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የመዋቅር ረቂቅ ሰነድ ስልጠና እየተሰጣቸው የሚገኝ ሲሆን የስልጠናው ተሳታፊዎች ከሰላሳ አድባራት እና ገዳማት የተውጣጡ ናቸው፡፡ አጠቀላይ የሰልጣኞቹ ብዛትም ከ480 የማያንሱ መሆናቸውን ተረጋግጧል፡፡ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […]

000xc

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ፣ ለአድባራትና ገዳማት ተወካዮች መዋቅርዊ የአሠራር ለውጥ እና አደረጃጀት ላይ ውይይት በመካሄድላይ ነው

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በአራዳና ጉለሌ ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ሥር ለሚገኙ የ20 አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በመዋቅራዊ አደረጃጀት ረቂቅ ሰነድ ዙሪያ ከህዳር 27 – 28 ቀን 2006 ዓ.ም የሚቆይ ስልጠና እየተሰጣቸው የሚገኙ ሲሆን የሰልጣኞች ብዛት 320 ይደርሳል፡፡ በሀገረ  ስብከቱ የጥሪ ደብዳቤ መሠረት ከእያንዳንዱ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን የሚወከሉት ተሳታፊዎች ጠቅላላ ብዛት 16 ሲሆኑ የውክልናቸው […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን

    © በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት