በኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ. በየዓመቱ የሚከበረው ዓመታዊው የኃያሉ መልአክ የሊቀ መላእክት የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግሥ በድምቀት ተከበረDecember 27, 2013 እንኳን ለኃያሉ መልአክ ለሊቀ መላእክት ለቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ አደረሰን ፡፡እኛ የምናመልከው አምላክ ኪሚነደው ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል፡፡ ት.ዳን.3፥17በየዓመቱ ታህሳስ 19 ቀን የሚከበረው ዓመታዊው የኃያሉ የሊቀ መላእክት የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግሥ በዚህ ዓመትም እጅግ በጣም በደመቀ ሁኔታ ተከብሮ ውልዋል፡፡በዓሉ በሁሉም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አህጉረ ስብከት የቅዱስ ገብርኤል ቤተ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/1.jpg 290 206 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-12-27 15:36:332023-11-09 10:25:58በኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ. በየዓመቱ የሚከበረው ዓመታዊው የኃያሉ መልአክ የሊቀ መላእክት የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግሥ በድምቀት ተከበረ
የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ከንቲባ ክቡር አቶ ድሪባ ኩማ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩDecember 26, 2013የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ከንቲባ ድሪባ ኩማ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ረዳት እና የጅማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስን ዕረቡዕ ታህሳስ 16 ቀን 2ዐዐ6 ዓ.ም ከሰአት በፊት በተለያዩ የቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያወያዩአቸው ሲሆን በተደረገው ውይይትም ከፍተኛ መግባባት ላይ የተደረሰ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡ በከንቲባ ጽ/ቤት የጋራ ውይይት ያደረጉት ብፁዕ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/2551.jpg 425 640 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-12-26 10:26:202023-11-09 10:25:58የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ከንቲባ ክቡር አቶ ድሪባ ኩማ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ
በአዲሱ የሀገረ ስብከቱ መዋቅርዊ የአሠራር ለውጥ እና አደረጃጀት ላይ የተለያዩ ጋዜጮችና ማህበራዊ ሚዲያዎች በመዘገብ ላይ ናቸውDecember 25, 2013አዲስ አድማስ፣ኢትዮ-ምኅዳር፣ ሰንደቅ ፣ DireTube እና የመሳሰሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የዘገቡትን እንደሚከተለው ጠቅለል አድርገን ለማቅረብ እንሞክራለን:: በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማት፣ አድባራት እና አብያተ ክርስቲያናት ያሉበትን ኹኔታ ተገንዝበው አገልግሎታቸውን የበለጠ በማስፋፋት ወደተሻለ የአገልግሎት ዕድገት የሚሄዱበትን አቅጣጫ ያመላክታል የተባለ የደረጃ መስፈርት ጥናት ረቂቅ ተዘጋጀ፡፡የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገዳማት፣ አድባራትና አብያተ ክርስቲያናት ደረጃ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/pp002.jpg 469 640 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-12-25 11:44:252023-11-09 10:25:58በአዲሱ የሀገረ ስብከቱ መዋቅርዊ የአሠራር ለውጥ እና አደረጃጀት ላይ የተለያዩ ጋዜጮችና ማህበራዊ ሚዲያዎች በመዘገብ ላይ ናቸው
በባለሙያዎች ተዘጋጅቶ የቀረበው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመዋቅር ጥናት ረቂቅ ሰነድ ውይይት በጥሩ ሁኔታ ተጠናቀቀDecember 23, 2013ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጀምሮ እስከ አድባራት እና ገዳማት ድረስ አገልግሎት እንዲሰጥ ታስቦ በባለሙያዎች ተዘጋጅቶ በእስላይድ ሲቀርብ የሰነበተው የመዋቅር ረቂቅ ጥናት ውይይት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስር በሚገኙ ክ/ከተሞች፤ ገዳማት እና አድባራት ተወካዮች ውይይት ሲደረግ ቆይቶ ዛሬ ታህሳስ 14 ቀን 2006 ዓ.ም በጥሩ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ ከ169 አድባራት እና ገዳማት በተውጣጡ የውይይት ተሳታፊዎች አጠቃላይ ብዛታቸው ከ2700 […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/2538.jpg 425 640 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-12-23 12:37:332023-11-09 10:25:58በባለሙያዎች ተዘጋጅቶ የቀረበው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመዋቅር ጥናት ረቂቅ ሰነድ ውይይት በጥሩ ሁኔታ ተጠናቀቀ
የአዲስ አበባ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን በተለያዩ የቤተክርስቲያናችን አርዕሰተ ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡDecember 21, 2013የአዲስ አበባ ዋና ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ክቡር ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን ሐሙስ ታህሳስ 10 ቀን 2006 ዓ.ም ለአዲስ ቲቪ እና ለሌሎችም የሚዲያ ተቋማት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን በመወከል በሰላም፣ በሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌዎችና በልማት አቅጣጫ ሰፋ ያለ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡ ሲሆን የመግለጫውን ሙሉ ቃል ከዚህ እንደሚከተለው አቅረበነዋል፡፡ መቀመጥ ጥፋት ነው፣ ወንጀልም ነው፣ ልማት በቤተክርስቲያን አዲስ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/2522.jpg 425 640 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-12-21 10:08:322023-11-09 10:25:58የአዲስ አበባ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን በተለያዩ የቤተክርስቲያናችን አርዕሰተ ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ
የአቃቂ ቃሊቲ እና የልደታ ክፍላተ ከተሞች አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በመዋቅራዊ ረቂቅ ሰነድ ዙሪያ ላይ ውይይት አካሄዱDecember 20, 2013በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በአቃቂ እና ልደታ ክፍላተ ከተሞች ሥር የሚገኙ የአድባራት እና የገዳማት ተወካዮች በመዋቅራዊ ረቂቅ ሰነድ ዙሪያ ለመወያየት ዛሬ አርብ ታህሳስ 11 ቀን 2ዐዐ6 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በስብከተ ወንጌል አዳራሽ የተገኙ ሲሆን ከሁለቱም ክፍላተ ከተሞች ከሚገኙ ከ30 ያላነሱ አድባራት እና ገዳማት ብዛታቸው 480 የሚደርስ ተሰብሳቢዎች ተገኝተዋል፡፡ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ በአዲስ አበባ ሀገረ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/2527.jpg 425 640 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-12-20 12:25:592023-11-09 10:25:58የአቃቂ ቃሊቲ እና የልደታ ክፍላተ ከተሞች አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በመዋቅራዊ ረቂቅ ሰነድ ዙሪያ ላይ ውይይት አካሄዱ
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል አስተዳደር ጽ/ቤት በካቴድራሉ ግቢ ውጥ በአ/አ ሀ/ስብከት መዋቅራዊ አደረጃጀትና ዝርዝር የአሠራር ጥናት ላይ በመቃውሞ ድብቅ ስብሰባ ተካሂዷል ተብሉ የተዘገበውን በፅኑ ተቃወመDecember 17, 2013የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል አስደናቂ ከሚባሉ ታሪካዊ ቦታዎች አንዱ ነው፡፡ ካቴድራሉ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት መካከል ዓለም ዓቀፋዊ ይዘት ያለውና አንጋፋ ካቴድራል ሲሆን ከታሪካዊነቱም በተጨማሪ፡-• ዓለም አቀፋዊ የኃይማኖት ስብሰባዎች የሚካሄድበት፣• የፓትርያሪኮችና የብፁአን ለቃነ ጳጳሳት በዓለ ሲመት የሚከናወንበት፣• ብሔራዊ የመታሰቢያ በዓላትና ሥርዓተ ፀሎት የሚካሄድበት ነው፡፡ከ6ቱ ቅዱሳን ፓትርያሪኮች መካከል 4ቱ የካቴድረሉ አገልጋዮችና የሥራ ኃላፊዎች የነበሩ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/pp002.jpg 469 640 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-12-17 14:42:362023-11-09 10:25:58የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል አስተዳደር ጽ/ቤት በካቴድራሉ ግቢ ውጥ በአ/አ ሀ/ስብከት መዋቅራዊ አደረጃጀትና ዝርዝር የአሠራር ጥናት ላይ በመቃውሞ ድብቅ ስብሰባ ተካሂዷል ተብሉ የተዘገበውን በፅኑ ተቃወመ
እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል በዓታ ለማርያም በዓል አደረሳችሁDecember 12, 2013እመቤታችን 3 ዓመት ሲሆናት ቅድስት ሐና ለባሏ ጌታዬ ልጃችን አድጋለች በተሳልነው መሰረት ለቤተ እግዚያብሔር እንስጣት አለችው፤ ይዘዋት ወደ ቤተመቅደስ ሲሄዱ ካህኑ ዘካርያስ ጉባዬ ዘርግቶ ህዝቡን ሰብስቦ እያስተማራቸው ነበር፤ እመቤታችንን ቢያያት ከጸሐይ አብርት ከመብረቅ አስፈርታ ታየችው፤ ይህችን የመሰለች ፍጡር ምን ልንመግባት ነው ብለው ተጨነቁ፤ በዚህ ጊዜ መልአኩ ፋኑኤል ህብስት ሰማያዊ ጽዋ ሰማያዊ ይዞ ተገለጸ አንድ ክንፉን […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/2400.jpg 425 640 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-12-12 15:51:432023-11-09 10:25:58እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል በዓታ ለማርያም በዓል አደረሳችሁ
በየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር ለሚገኙ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች ለሁለት ቀናትየቆየ የመዋቅር ረቂቅ ሰናድ ውይይት ተካሄደDecember 12, 2013በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ሥር የሚገኙ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች ከህዳር 29 – 30 ቀን 2006 ዓ.ም ለሁለት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የመዋቅር ረቂቅ ሰነድ ስልጠና እየተሰጣቸው የሚገኝ ሲሆን የስልጠናው ተሳታፊዎች ከሰላሳ አድባራት እና ገዳማት የተውጣጡ ናቸው፡፡ አጠቀላይ የሰልጣኞቹ ብዛትም ከ480 የማያንሱ መሆናቸውን ተረጋግጧል፡፡ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/2346.jpg 425 640 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-12-12 15:37:082023-11-09 10:25:58በየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር ለሚገኙ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች ለሁለት ቀናትየቆየ የመዋቅር ረቂቅ ሰናድ ውይይት ተካሄደ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ፣ ለአድባራትና ገዳማት ተወካዮች መዋቅርዊ የአሠራር ለውጥ እና አደረጃጀት ላይ ውይይት በመካሄድላይ ነውDecember 6, 2013በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በአራዳና ጉለሌ ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ሥር ለሚገኙ የ20 አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በመዋቅራዊ አደረጃጀት ረቂቅ ሰነድ ዙሪያ ከህዳር 27 – 28 ቀን 2006 ዓ.ም የሚቆይ ስልጠና እየተሰጣቸው የሚገኙ ሲሆን የሰልጣኞች ብዛት 320 ይደርሳል፡፡ በሀገረ ስብከቱ የጥሪ ደብዳቤ መሠረት ከእያንዳንዱ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን የሚወከሉት ተሳታፊዎች ጠቅላላ ብዛት 16 ሲሆኑ የውክልናቸው […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/000xc.jpg 425 640 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2013-12-06 14:03:322023-11-09 10:25:58በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ፣ ለአድባራትና ገዳማት ተወካዮች መዋቅርዊ የአሠራር ለውጥ እና አደረጃጀት ላይ ውይይት በመካሄድላይ ነው
በኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ. በየዓመቱ የሚከበረው ዓመታዊው የኃያሉ መልአክ የሊቀ መላእክት የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግሥ በድምቀት ተከበረ
እንኳን ለኃያሉ መልአክ ለሊቀ መላእክት ለቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ አደረሰን ፡፡እኛ የምናመልከው አምላክ ኪሚነደው ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል፡፡ ት.ዳን.3፥17በየዓመቱ ታህሳስ 19 ቀን የሚከበረው ዓመታዊው የኃያሉ የሊቀ መላእክት የቅዱስ ገብርኤል በዓለ ንግሥ በዚህ ዓመትም እጅግ በጣም በደመቀ ሁኔታ ተከብሮ ውልዋል፡፡በዓሉ በሁሉም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አህጉረ ስብከት የቅዱስ ገብርኤል ቤተ […]
የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ከንቲባ ክቡር አቶ ድሪባ ኩማ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ
የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ከንቲባ ድሪባ ኩማ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ረዳት እና የጅማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስን ዕረቡዕ ታህሳስ 16 ቀን 2ዐዐ6 ዓ.ም ከሰአት በፊት በተለያዩ የቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያወያዩአቸው ሲሆን በተደረገው ውይይትም ከፍተኛ መግባባት ላይ የተደረሰ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡ በከንቲባ ጽ/ቤት የጋራ ውይይት ያደረጉት ብፁዕ […]
በአዲሱ የሀገረ ስብከቱ መዋቅርዊ የአሠራር ለውጥ እና አደረጃጀት ላይ የተለያዩ ጋዜጮችና ማህበራዊ ሚዲያዎች በመዘገብ ላይ ናቸው
አዲስ አድማስ፣ኢትዮ-ምኅዳር፣ ሰንደቅ ፣ DireTube እና የመሳሰሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች የዘገቡትን እንደሚከተለው ጠቅለል አድርገን ለማቅረብ እንሞክራለን:: በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማት፣ አድባራት እና አብያተ ክርስቲያናት ያሉበትን ኹኔታ ተገንዝበው አገልግሎታቸውን የበለጠ በማስፋፋት ወደተሻለ የአገልግሎት ዕድገት የሚሄዱበትን አቅጣጫ ያመላክታል የተባለ የደረጃ መስፈርት ጥናት ረቂቅ ተዘጋጀ፡፡የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የገዳማት፣ አድባራትና አብያተ ክርስቲያናት ደረጃ […]
በባለሙያዎች ተዘጋጅቶ የቀረበው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመዋቅር ጥናት ረቂቅ ሰነድ ውይይት በጥሩ ሁኔታ ተጠናቀቀ
ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጀምሮ እስከ አድባራት እና ገዳማት ድረስ አገልግሎት እንዲሰጥ ታስቦ በባለሙያዎች ተዘጋጅቶ በእስላይድ ሲቀርብ የሰነበተው የመዋቅር ረቂቅ ጥናት ውይይት በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስር በሚገኙ ክ/ከተሞች፤ ገዳማት እና አድባራት ተወካዮች ውይይት ሲደረግ ቆይቶ ዛሬ ታህሳስ 14 ቀን 2006 ዓ.ም በጥሩ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ ከ169 አድባራት እና ገዳማት በተውጣጡ የውይይት ተሳታፊዎች አጠቃላይ ብዛታቸው ከ2700 […]
የአዲስ አበባ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን በተለያዩ የቤተክርስቲያናችን አርዕሰተ ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ
የአዲስ አበባ ዋና ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ክቡር ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን ሐሙስ ታህሳስ 10 ቀን 2006 ዓ.ም ለአዲስ ቲቪ እና ለሌሎችም የሚዲያ ተቋማት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን በመወከል በሰላም፣ በሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌዎችና በልማት አቅጣጫ ሰፋ ያለ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡ ሲሆን የመግለጫውን ሙሉ ቃል ከዚህ እንደሚከተለው አቅረበነዋል፡፡ መቀመጥ ጥፋት ነው፣ ወንጀልም ነው፣ ልማት በቤተክርስቲያን አዲስ […]
የአቃቂ ቃሊቲ እና የልደታ ክፍላተ ከተሞች አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በመዋቅራዊ ረቂቅ ሰነድ ዙሪያ ላይ ውይይት አካሄዱ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በአቃቂ እና ልደታ ክፍላተ ከተሞች ሥር የሚገኙ የአድባራት እና የገዳማት ተወካዮች በመዋቅራዊ ረቂቅ ሰነድ ዙሪያ ለመወያየት ዛሬ አርብ ታህሳስ 11 ቀን 2ዐዐ6 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በስብከተ ወንጌል አዳራሽ የተገኙ ሲሆን ከሁለቱም ክፍላተ ከተሞች ከሚገኙ ከ30 ያላነሱ አድባራት እና ገዳማት ብዛታቸው 480 የሚደርስ ተሰብሳቢዎች ተገኝተዋል፡፡ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ በአዲስ አበባ ሀገረ […]
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል አስተዳደር ጽ/ቤት በካቴድራሉ ግቢ ውጥ በአ/አ ሀ/ስብከት መዋቅራዊ አደረጃጀትና ዝርዝር የአሠራር ጥናት ላይ በመቃውሞ ድብቅ ስብሰባ ተካሂዷል ተብሉ የተዘገበውን በፅኑ ተቃወመ
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል አስደናቂ ከሚባሉ ታሪካዊ ቦታዎች አንዱ ነው፡፡ ካቴድራሉ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት መካከል ዓለም ዓቀፋዊ ይዘት ያለውና አንጋፋ ካቴድራል ሲሆን ከታሪካዊነቱም በተጨማሪ፡-• ዓለም አቀፋዊ የኃይማኖት ስብሰባዎች የሚካሄድበት፣• የፓትርያሪኮችና የብፁአን ለቃነ ጳጳሳት በዓለ ሲመት የሚከናወንበት፣• ብሔራዊ የመታሰቢያ በዓላትና ሥርዓተ ፀሎት የሚካሄድበት ነው፡፡ከ6ቱ ቅዱሳን ፓትርያሪኮች መካከል 4ቱ የካቴድረሉ አገልጋዮችና የሥራ ኃላፊዎች የነበሩ […]
እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል በዓታ ለማርያም በዓል አደረሳችሁ
እመቤታችን 3 ዓመት ሲሆናት ቅድስት ሐና ለባሏ ጌታዬ ልጃችን አድጋለች በተሳልነው መሰረት ለቤተ እግዚያብሔር እንስጣት አለችው፤ ይዘዋት ወደ ቤተመቅደስ ሲሄዱ ካህኑ ዘካርያስ ጉባዬ ዘርግቶ ህዝቡን ሰብስቦ እያስተማራቸው ነበር፤ እመቤታችንን ቢያያት ከጸሐይ አብርት ከመብረቅ አስፈርታ ታየችው፤ ይህችን የመሰለች ፍጡር ምን ልንመግባት ነው ብለው ተጨነቁ፤ በዚህ ጊዜ መልአኩ ፋኑኤል ህብስት ሰማያዊ ጽዋ ሰማያዊ ይዞ ተገለጸ አንድ ክንፉን […]
በየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ሥር ለሚገኙ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች ለሁለት ቀናትየቆየ የመዋቅር ረቂቅ ሰናድ ውይይት ተካሄደ
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ሥር የሚገኙ አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች ከህዳር 29 – 30 ቀን 2006 ዓ.ም ለሁለት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የመዋቅር ረቂቅ ሰነድ ስልጠና እየተሰጣቸው የሚገኝ ሲሆን የስልጠናው ተሳታፊዎች ከሰላሳ አድባራት እና ገዳማት የተውጣጡ ናቸው፡፡ አጠቀላይ የሰልጣኞቹ ብዛትም ከ480 የማያንሱ መሆናቸውን ተረጋግጧል፡፡ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […]
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ለክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ፣ ለአድባራትና ገዳማት ተወካዮች መዋቅርዊ የአሠራር ለውጥ እና አደረጃጀት ላይ ውይይት በመካሄድላይ ነው
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በአራዳና ጉለሌ ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ሥር ለሚገኙ የ20 አድባራት እና ገዳማት ተወካዮች በመዋቅራዊ አደረጃጀት ረቂቅ ሰነድ ዙሪያ ከህዳር 27 – 28 ቀን 2006 ዓ.ም የሚቆይ ስልጠና እየተሰጣቸው የሚገኙ ሲሆን የሰልጣኞች ብዛት 320 ይደርሳል፡፡ በሀገረ ስብከቱ የጥሪ ደብዳቤ መሠረት ከእያንዳንዱ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን የሚወከሉት ተሳታፊዎች ጠቅላላ ብዛት 16 ሲሆኑ የውክልናቸው […]