• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

g0352

ሦስቱ መንፈሳውያን ኮሌጆች ያስተማሩአቸው ደቀመዛሙርት በሰርተፍኬት ፣ በዲፕሎማ ፣ በድግሪና በማስተርስ መርሐ ግብር አስመረቁ

ቅዱስነታቸው ተመራቂዎችን ሲሸልሙ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ያስተማራቸውን ደቀ መዛሙር በቀን በዲፕሎማ መርሐ ግብር  በማታ በዲፕሎማ መርሐ ግብር በድግሪ መርሐ ግብር በማስተርስ መርሐ ግብር በድምሩ ደቀመዛሙርት ሰኔ 20 ቀን 2007 ዓ.ም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት እና በርካታ የተመረቁ […]

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የ2007 ዓ.ም በጀት መዝጊያ ኦዲት ለሚያደርጉ የሒሳብ ባለሙያዎች የሥራ መመሪያ (Orientation) ተሰጠ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት  ባሉ አድባራት፣ ገዳማትና ካቴድራሎች የ2007 ዓ.ም በጀት ለሚደረገው ዓመታዊ የሒሳብ ምርመራ ሥራ  ከመንበረ ፓትርያርክ ጽ/ቤት፣ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤትና ከክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ተውጣጥተው ለመጡ የሒሳብ ሙያተኞች ሰኔ 29 ቀን 2007 ዓ.ም በሀገረ ስብከቱ የመሰብቢያ አዳራሽ የሒሳብ ምርመራውን አስመልክቶ ሰፊ ገለጻ ተሰጥቷል፡፡ የሀገረ ስብከቱ ቀጥጥር […]

2438

ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ በላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሥራ ጉብኝት አደረጉ

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት  ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን  የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ ሐሙስ ሰኔ 18 /2007 ዓ.ም የቢሮ ውስጥ ሥራቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ከቀኑ 10 ሰዓት ሲሆን  ከሀገረ ስብከቱ ዕቅድና ልማት  ክፍል ዋና ክፍል ኃላፊ  ሊቀ ትጉሃን ታጋይ ታደለ  ጋር በመሆን  ለሥራ ጉብኝት ላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሲደርሱ የደብሩን አስተዳዳሪ ሊቀ ብርሃናት ተክለ […]

0149

የሁለት ቀን የአድባራትና ገዳማት ተወካዮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በውጤት ተጠናቀቀ

ከሰኔ 10 ቀን እስከ ሰኔ 11 ቀን 2007 ዓ.ም ድረስ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ዘመናዊ የሒሳብ አያያዝ፣ የሙስና አደጋና ሰብአዊ መብት፣ መልካም አስተዳደር እና ቤተክርስቲያን በተሰኙ አርዕስቶች ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተላኩ 3 አባላት የባለሞያ ቡድን እና ሌሎች ምሁራን በተካተቱበት ስልጠናው ተካሂዷል፡፡ በሁለቱ ተከታታይ ቀናት ስልጠናውን የተሳተፉት የ160 አድባራት እና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ ጸሐፍያንና ሒሳብ ሹሞች፣ የአዲስ አበባ […]

1806

ቋሚ ሲኖዶሱ ለአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት አመራሮች ማስጠንቀቂያና ጥብቅ መመሪያ ሰጠ

                ቋሚ ሲኖዶስ (ፎቶ ፋይል) ሰኔ 9 ቀን 2007 ዓ.ም. በመንበረ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት በቅዱስ ፓትርያርኩ የሚመራው ቋሚ ሲኖዶስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ኃላፊዎችንና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት አመራሮችን አነጋገረ፡፡ ቋሚ ሲኖዶሱ በሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ የሚመራውን ሦስት አባላት ያሉትን የአስተዳደር ኃላፊዎችን እና የአንድነቱን አመራሮች ያነጋገረው ከርክበ ካህናት ጀምሮ በአንድነቱ መሪነት እየተከናወነ […]

2326

የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤት ወጣቶች ጥያቄና የሀገረ ስብከቱ ዋናሥራ አስኪያጁ በሳል አመራር!!

 ማክሰኞ ሰኔ 2 ቀን 2007 ዓ.ም ከጧቱ አራት ሰዓት ጀምሮ አራት ኪሎ በሚገኘው የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ፊት ለፊት ከአጥሩ ግቢና ከአጥሩ ውጭ ባለው ከሜዳ ላይ ዩኒፎርም የለበሱና በመቶወች የሚቆሩ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች በሜዳው ላይ በመትመም ጭብጨባና ከበሮ የተለየው ዝማሬ ያሰማሉ፡፡ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በር ላይ እንዲህ አይነቱ የወጣቶች ዝማሬ አልፎ አልፎ […]

2284

የግብፅ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃነጳጳሳትና የምእመናን ልኡካን ቡድን በሊቢያ አሸባሪ ቡድን የተሰውትን ሰማዕታት ቤተሰቦች አፅናኑአቸው!!

ብፁዕ አቡነ የሱፍ በሰሜን አሜሪካ የግብፅ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ ቢመን በግብፅ የናካዳ እና ቆስ አህጉረ ስብከት ሊቀጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ካራስ በግብፅ የማሓላዘኮብራ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ እና ቁጥራቸው ከሃያ ያላነሱ ግብፃውያን ምዕመናን እሁድ ግንቦት 23 ቀን 2007 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ በመገኘት በሊቢያ በአሸባሪ ቡድን የተሰውትን ሰማዕታት ቤተሰቦች በወንጌል ትምህርት አፅናንተዋቸዋል፡፡ […]

1936

የደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤተክርስቲያን አንደኛ ደረጃ፣ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ት/ቤት ለሦስት ዓመታት ባስመዘገበው ከፍተኛ የሥራ አፈጻጸም ከአስር ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ በመሆን የዋንጫ ተሸላሚ መሆኑ ተገለፀ

በአዲስ አበባ ሀ/ስብከት የደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤተክርስቲያን አንደኛ ደረጃ፣ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት ላለፉት ሶስት ዓመታት ባስመዘገበው ከፍተኛ የሥራ አፈጻጸም ከግል ት/ቤቶች ከአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ 1ኛ፣ከአዲስ አበባ ከተማ በከፍተኛ ደረጃ ከተመረጡ አስር ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ በመሆን የዋንጫ ተሸላሚ በመሆኑ ሐሙስ ግንቦት 13 ቀን 2007 ዓ/ም በደብሩ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ውስጥ የአዲስ አበባ […]

2022

የቦሌ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሁለገብ ሕንጻ ግመንባታ በመጠናቀቁ በይፋ ተመረቀ!!

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የቦሌ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ሁለገብ ሕንጻ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ብፁዕ አቡነ ማትያስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ክቡር ንቡረ ዕድ ኤልያስ አብርሃ የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ጽ/ቤት ኃላፊ ፣ ሊቀማዕምራን […]

0048

በአዲስ አበባ ከተማ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ቁጥራቸው ከስድስት መቶ ካላነሱ የሃይማኖት ተወካዮች ጋር የአንድ ቀን የጋራ ውይይት አካሄዱ

በአዲስ አበባ ከተማ የሃይማኖቶች ተቋማት ጉባኤ ወጣቶች ለሰላም ያላቸውን ሚና እና የሽብር ቡድኖችን እኩይ ተግባር አስመልክቶ ቁጥራቸው ስድስት መቶ ለሚደርስ ከሃይማኖቶች ተወካዮች ጋር ማክሰኞ ግንቦት 4 ቀን 2007 ዓ.ም ሜክሲኮ በሚገኘው የተግባረ ዕድ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ለአንድ ቀን የቆየ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሄዷል፡፡ ጉባኤው የቦርዱ ዋና ሰብሳቢ በሆኑት በሊቀ ትጉሃን ታጋይ ታደለ የተመራ ሲሆን የሃይማኖት ተቋማትን […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን

    © በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት