“የቤትህ ቅናት አቃጠለኝ”March 19, 2016በመምህር ሣህሉ አድማሱ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ አስተምሕሮ መሠረት በጾመ ኢየሱስ (ዐቢይ ጾም) ከሚከበሩት የሳምንታት በዓላት መካከል ሦስተኛው ሳምንት “ምኩራብ” በመባል ይታወቃል፡፡ የበዓሉ መታሰቢያ የሚታሰበው በዋናነት በዕለተ እሁድ ሲሆን በዚህ ዕለት በሌሊቱ ማሕሌታዊ ሥርዓት ወቅት “ቦአ ኢየሱስ ምኩራበ አይሁድ…” የሚል የቅዱስ ያሬድ ድርሰት በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በዜማ ይቀርባል፡፡ በሥርዓተ ቅዳሴው ወቅት ደግሞ ቆላ. […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-03-19 14:32:212023-11-09 10:25:32“የቤትህ ቅናት አቃጠለኝ”
የጣሊያን ሪፐፕሊክ ፕሬዝዳንት ሰርጊዮ ማታሬላ ከብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉMarch 14, 2016የተከበሩ ሚስተር ሰርጊዮ ማታሬላ የጣሊያን ሪፐፕሊክ ፕሬዝዳንት ሰኞ መጋቢት 5 ቀን 2008 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ተገኝተው ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ጋር በአካባቢ ጥበቃ፣ በስደተኞች ጉዳይ እና በጋራ መልካም ግንኙነት ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ ፕሬዝደንቱ ከብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት በ20ዎቹ ዓመታት ውስጥ የተደረገው […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/0062.jpg 425 640 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-03-14 15:45:002023-11-09 10:25:32የጣሊያን ሪፐፕሊክ ፕሬዝዳንት ሰርጊዮ ማታሬላ ከብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ
የምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የልማት እንቅስቃሴMarch 11, 2016የምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት ሥር የሚገኝ ሲሆን ይህ ቤ/ክ በ1986 ዓ.ም በአካባቢው ምዕመናን ተመሠረተ፡፡ የቤተክርስቲያኑ የይዞታ ቦታ 79,571 ካሬ ሜትር ስፋት አለው ሲሆን በቤተክርስቲያኑ በልዩ ልዩ የሥራ መስክ የተመደቡ ሠራተኞች ብዛት 93 ናቸው፡፡ በቤተ ክርስቲያኑ እየተሠሩ የሚገኙ የልማት ሥራዎች በ3,310 ካሬ ሜትር ስፋት ላይ ያረፈ ሕንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታ፤ለአስራ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/g0021.jpg 425 640 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-03-11 14:44:092023-11-09 10:25:32የምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የልማት እንቅስቃሴ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሰባክያነ ወንጌል ፈተና ሰጠMarch 11, 2016የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከተ በስሩ ላሉት ገዳማትና አድባራት ሰባክያነ ወንጌል ለመመደብ ለመጀመሪያ ጊዜ ፈተና ሰጠ፡፡ ሀገረ ስብከቱ የመግቢያ ፈተናውን ያዘጋጀው ከጠቅላይ ቤተ ክህነት የሊቃውንት ጉባኤና ከአጥቢያ አብያተ ክርስቲያን በተውጣጡ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ ለፈተናው ከተመዘገቡት አመልካቾች መካከልም በትምህርት ማስረጃቸው የተመረጡ 64 እጩዎች ለፈተና ተቀምጠዋል፡፡ በፈተናውም በዘመናዊ ትምህርት እስከ ማስተርስ ዲግሪ በመንፈሳዊም የአብነት ትምህርት ምሥክር የሆኑ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/640.jpg 480 640 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-03-11 14:10:552023-11-09 10:25:32የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሰባክያነ ወንጌል ፈተና ሰጠ
አሥሩ ማዕረጋትMarch 11, 2016በመጋቢ አእላፍ ቀሲስ ፋሲል ታደሰ የቀበና ም/ፀሐይ መድኃኒዓለም ቤ/ክ/ስ/ወ/ኃላፊ ማዕረግ ማለት ክብር፣ ሥልጣን ማለት ነው፡፡ ቅዱሳን በገድልና በትሩፋት ብዛት የሚያገኟቸውን ዐሥር ማዕረጋትና ከዐሥር ቁጥር ጋር ያላቸውን ተያያዥነት እንመለከታለን፡፡ ቁጥር ምንድን ነው? በዕብራይስጥ ብዛትን ሲገልጥ ቁጥር በፊደል እንጂ በአኃዝ ምልክት ብዙ ጊዜ አልተጻፈም፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ ስለ ቁጥር አጠቃቀም ሌላ ነገር አለ፤ ይኸውም ቁጥሮች አንዳንድ ጊዜ የነገር፣ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-03-11 13:38:322023-11-09 10:25:32አሥሩ ማዕረጋት
ቅዱስ ሲኖዶስ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባለ 4 ነጥብ መግለጫ አወጣMarch 8, 2016 የካቲት 29 ቀን 2008 ዓ.ም.በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፡፡ከኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫኅሡ ሰላማ ለብሔር እስመ በሰላመ ዚአሃ ይከውን ሰላምክሙ(የአገርን ሰላም ሹ ፈልጉ የአገራችሁ ሰላም የእናንተ ሰላም ነውና)የተወደዳችሁ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት !የሐገርና የወገን ፍቅር ያለው ሕዝብ ሰላም ከእግዚአብሔር መሆኑን ያውቃል፣ ሰላም ለሰው ልጆች ከማናቸውም መሠረታውያን ፍላጎቶች በላይ ተቀዳሚ ጉዳይ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/w00822.jpg 425 640 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-03-08 14:16:202023-11-09 10:25:32ቅዱስ ሲኖዶስ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባለ 4 ነጥብ መግለጫ አወጣ
የቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የ2008 ዓ.ም የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት አቀረበMarch 7, 2016ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ከብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትጋር በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተገኝተው መርሐ ግብሩን በጸሎት ከጀመሩ በኋላ የደብረ ጽጌ ቅዱስ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት፣ አንሰ አፋቀርኩ ጵጵስናከ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ትክበር ነፍስየ በቅድመኰሎሙ ሊቃነ ጳጳሳት ወካህናት ትብል ደብረ ጽጌ፡፡የሚለውን […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-03-07 15:11:072023-11-09 10:25:32የቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የ2008 ዓ.ም የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት አቀረበ
የትምህርት ማስረጃቸውን አሟልተው ለጽሁፍ ፈተና ያለፉት የተፈታኞች ስም ዝርዝርMarch 7, 2016{flike}{plusone} Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/scan0001.jpg 640 473 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-03-07 14:17:422023-11-09 10:25:32የትምህርት ማስረጃቸውን አሟልተው ለጽሁፍ ፈተና ያለፉት የተፈታኞች ስም ዝርዝር
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2008 ዓ.ም ዐቢይ ጾምን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉMarch 6, 2016ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ በዓተ ጾም ዓቢይ ዘእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሎቱ ስብሐት፡፡በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜንበሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ በተለያዩ ክፍላተ ዓለም የምትገኙ የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ፤ምሕረቱ የበዛ መዓቱ የራቀ ቸርና ሰው ወዳጅ የሆነው እግዚአብሔር አምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ ስምንት ዓመተ ምሕረት የጌታችን፣ የአምላካችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ መዋዕለ ጾም ዓቢይ በሰላም አደረሳችሁ !!‹‹ወአንሰ መጻእኩ ከመ ይርከቡ ሕይወተ ወፈድፋደ ይርከቡ፣ እኔ የተትረፈረፈ ሕይወት እንዲያገኙ መጣሁ›› (ዮሐ10፡10)ይህ ቃል የሕይወት አስገኚና ሰጪ የሆነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ዘላቂና ዘላለማዊ ሕይወት ሊሰጥ ሰው ሆኖ ወደሰዎች እንደመጣ ሲያመለክት የተናገረው ቃለ አድኅኖ ነው ፡፡ለፍጡራን ሁሉ ትልቁና የመጀመሪያው ጸጋ ሕይወት ነው፤ ሰውም ሆነ ሌሎች ፍጥረታት በዚህ ዓለም ሲወጡና ሲወርዱ የሚገኙት ሕይወትን ለመንከባከብ፣ ለመጠበቅና ለማስቀጠል ነው፤ምክንያቱም ሕይወት ካለ በሕይወት መሣሪያነት ሁሉም ይገኛል፤ ሕይወት ከሌለ ግን ሁሉም የለምና ነው ፡፡በመሆኑም ሕይወት በፍጡራን ዘንድ ተወዳዳሪና መተኪያ የሌላት ሀብት ናትና ሙሉ ጥበቃና እንክብካቤ ሊደረግላት ይገባል ፤አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋችንንና ነፍሳችንን በመዋሐድ ፍጹም አምላክ፣ ፍጹም ሰው ሆኖ በዓለም ላይ የተገለጠው ሕይወታችንን ለመጠበቅ፣ ለመንከባከብና ለማዳን ነው ፡፡መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በምድር ላይ ተገልጦ ይመላለስ በነበረበት ጊዜ ሕይወትን አጥተው በጉስቁልና የነበሩ የተለያዩ ሕሙማን ሕይወተ ሥጋን እንዲያገኙ አድርጎአል፤ሕይወተ ነፍስን አጥተው የነበሩትም በሕያው ትምህርቱ ተስፋ ሕይወትን እንዲላበሱ አድርጎአል፤ ከዚህም በተጨማሪ በርካታ ሙታን ሕይወታቸውን ተጎናጽፈው ከመቃብር እንዲነሡ አድርጎአል፤ በእነዚህ ሁሉ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሕይወት ራስ መሆኑን ከመግለጽ ጋር ለሰው ልጆች ሁሉ ሕይወትን ለመስጠት እንደመጣ በትምህርትም በተግባርም አሳይቶአል ፡፡ከዚህ አንጻር ሕይወት በፈጣሪም ሆነ በፍጡራን ምን ያህል ታላቅ ዋጋ እንዳላት Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-03-06 08:36:042023-11-09 10:25:32ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2008 ዓ.ም ዐቢይ ጾምን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
ሥርዓተ ጸሎት በኢ.ኦ.ተ.ቤተ ክርስቲያንMarch 5, 2016 ሥርዓተ ጸሎትጸሎት፡-ቃሉ ግእዝ ነው ጸለየ ለመነ ከሚለው ግሥ የወጣ ሲሆን ጸሎት፡- ማለት ልመና ነው፡ጸሎት ምስጋናም ነው ‹‹ይትቀደስ ስምከ›› (ስምህ ይቀደስ) ስንል ምስጋና ነው ‹‹ሲሳየነ ዘለለእለትነ ሀበነ ዮም›› (የእለት ምግባችንን ስጠን ዛሬ) ስንል ደግሞ ልመና ነው፡፡ እንዲሁም ጸሎት፡- ሰው ከልዑል እግዚአብሔር ጋር የሚነጋገርበት ነው፡፡ (ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 14) በምን አይነት መንገድ መጸለይ እንዳለብን ከዚህ እንደሚከተለው […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png 0 0 tc https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png tc2016-03-05 15:09:242023-11-09 10:25:32ሥርዓተ ጸሎት በኢ.ኦ.ተ.ቤተ ክርስቲያን
“የቤትህ ቅናት አቃጠለኝ”
በመምህር ሣህሉ አድማሱ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ አስተምሕሮ መሠረት በጾመ ኢየሱስ (ዐቢይ ጾም) ከሚከበሩት የሳምንታት በዓላት መካከል ሦስተኛው ሳምንት “ምኩራብ” በመባል ይታወቃል፡፡ የበዓሉ መታሰቢያ የሚታሰበው በዋናነት በዕለተ እሁድ ሲሆን በዚህ ዕለት በሌሊቱ ማሕሌታዊ ሥርዓት ወቅት “ቦአ ኢየሱስ ምኩራበ አይሁድ…” የሚል የቅዱስ ያሬድ ድርሰት በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በዜማ ይቀርባል፡፡ በሥርዓተ ቅዳሴው ወቅት ደግሞ ቆላ. […]
የጣሊያን ሪፐፕሊክ ፕሬዝዳንት ሰርጊዮ ማታሬላ ከብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ
የተከበሩ ሚስተር ሰርጊዮ ማታሬላ የጣሊያን ሪፐፕሊክ ፕሬዝዳንት ሰኞ መጋቢት 5 ቀን 2008 ዓ.ም በመንበረ ፓትርያርክ ተገኝተው ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ጋር በአካባቢ ጥበቃ፣ በስደተኞች ጉዳይ እና በጋራ መልካም ግንኙነት ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ ፕሬዝደንቱ ከብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት በ20ዎቹ ዓመታት ውስጥ የተደረገው […]
የምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የልማት እንቅስቃሴ
የምሥራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቤተክህነት ሥር የሚገኝ ሲሆን ይህ ቤ/ክ በ1986 ዓ.ም በአካባቢው ምዕመናን ተመሠረተ፡፡ የቤተክርስቲያኑ የይዞታ ቦታ 79,571 ካሬ ሜትር ስፋት አለው ሲሆን በቤተክርስቲያኑ በልዩ ልዩ የሥራ መስክ የተመደቡ ሠራተኞች ብዛት 93 ናቸው፡፡ በቤተ ክርስቲያኑ እየተሠሩ የሚገኙ የልማት ሥራዎች በ3,310 ካሬ ሜትር ስፋት ላይ ያረፈ ሕንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታ፤ለአስራ […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሰባክያነ ወንጌል ፈተና ሰጠ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከተ በስሩ ላሉት ገዳማትና አድባራት ሰባክያነ ወንጌል ለመመደብ ለመጀመሪያ ጊዜ ፈተና ሰጠ፡፡ ሀገረ ስብከቱ የመግቢያ ፈተናውን ያዘጋጀው ከጠቅላይ ቤተ ክህነት የሊቃውንት ጉባኤና ከአጥቢያ አብያተ ክርስቲያን በተውጣጡ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ ለፈተናው ከተመዘገቡት አመልካቾች መካከልም በትምህርት ማስረጃቸው የተመረጡ 64 እጩዎች ለፈተና ተቀምጠዋል፡፡ በፈተናውም በዘመናዊ ትምህርት እስከ ማስተርስ ዲግሪ በመንፈሳዊም የአብነት ትምህርት ምሥክር የሆኑ […]
አሥሩ ማዕረጋት
በመጋቢ አእላፍ ቀሲስ ፋሲል ታደሰ የቀበና ም/ፀሐይ መድኃኒዓለም ቤ/ክ/ስ/ወ/ኃላፊ ማዕረግ ማለት ክብር፣ ሥልጣን ማለት ነው፡፡ ቅዱሳን በገድልና በትሩፋት ብዛት የሚያገኟቸውን ዐሥር ማዕረጋትና ከዐሥር ቁጥር ጋር ያላቸውን ተያያዥነት እንመለከታለን፡፡ ቁጥር ምንድን ነው? በዕብራይስጥ ብዛትን ሲገልጥ ቁጥር በፊደል እንጂ በአኃዝ ምልክት ብዙ ጊዜ አልተጻፈም፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ ስለ ቁጥር አጠቃቀም ሌላ ነገር አለ፤ ይኸውም ቁጥሮች አንዳንድ ጊዜ የነገር፣ […]
ቅዱስ ሲኖዶስ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባለ 4 ነጥብ መግለጫ አወጣ
የካቲት 29 ቀን 2008 ዓ.ም.በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፡፡ከኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫኅሡ ሰላማ ለብሔር እስመ በሰላመ ዚአሃ ይከውን ሰላምክሙ(የአገርን ሰላም ሹ ፈልጉ የአገራችሁ ሰላም የእናንተ ሰላም ነውና)የተወደዳችሁ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት !የሐገርና የወገን ፍቅር ያለው ሕዝብ ሰላም ከእግዚአብሔር መሆኑን ያውቃል፣ ሰላም ለሰው ልጆች ከማናቸውም መሠረታውያን ፍላጎቶች በላይ ተቀዳሚ ጉዳይ […]
የቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት የ2008 ዓ.ም የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት አቀረበ
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ከብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትጋር በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተገኝተው መርሐ ግብሩን በጸሎት ከጀመሩ በኋላ የደብረ ጽጌ ቅዱስ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት፣ አንሰ አፋቀርኩ ጵጵስናከ ማትያስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ትክበር ነፍስየ በቅድመኰሎሙ ሊቃነ ጳጳሳት ወካህናት ትብል ደብረ ጽጌ፡፡የሚለውን […]
የትምህርት ማስረጃቸውን አሟልተው ለጽሁፍ ፈተና ያለፉት የተፈታኞች ስም ዝርዝር
{flike}{plusone}
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2008 ዓ.ም ዐቢይ ጾምን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ
ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ በዓተ ጾም ዓቢይ ዘእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሎቱ ስብሐት፡፡
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ በተለያዩ ክፍላተ ዓለም የምትገኙ የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ሕዝበ ክርስቲያን በሙሉ፤
ምሕረቱ የበዛ መዓቱ የራቀ ቸርና ሰው ወዳጅ የሆነው እግዚአብሔር አምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ ስምንት ዓመተ ምሕረት የጌታችን፣ የአምላካችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ መዋዕለ ጾም ዓቢይ በሰላም አደረሳችሁ !!
‹‹ወአንሰ መጻእኩ ከመ ይርከቡ ሕይወተ ወፈድፋደ ይርከቡ፣ እኔ የተትረፈረፈ ሕይወት እንዲያገኙ መጣሁ›› (ዮሐ10፡10)
ይህ ቃል የሕይወት አስገኚና ሰጪ የሆነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ዘላቂና ዘላለማዊ ሕይወት ሊሰጥ ሰው ሆኖ ወደሰዎች እንደመጣ ሲያመለክት የተናገረው ቃለ አድኅኖ ነው ፡፡
ለፍጡራን ሁሉ ትልቁና የመጀመሪያው ጸጋ ሕይወት ነው፤ ሰውም ሆነ ሌሎች ፍጥረታት በዚህ ዓለም ሲወጡና ሲወርዱ የሚገኙት ሕይወትን ለመንከባከብ፣ ለመጠበቅና ለማስቀጠል ነው፤
ምክንያቱም ሕይወት ካለ በሕይወት መሣሪያነት ሁሉም ይገኛል፤ ሕይወት ከሌለ ግን ሁሉም የለምና ነው ፡፡
በመሆኑም ሕይወት በፍጡራን ዘንድ ተወዳዳሪና መተኪያ የሌላት ሀብት ናትና ሙሉ ጥበቃና እንክብካቤ ሊደረግላት ይገባል ፤
አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋችንንና ነፍሳችንን በመዋሐድ ፍጹም አምላክ፣ ፍጹም ሰው ሆኖ በዓለም ላይ የተገለጠው ሕይወታችንን ለመጠበቅ፣ ለመንከባከብና ለማዳን ነው ፡፡
መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በምድር ላይ ተገልጦ ይመላለስ በነበረበት ጊዜ ሕይወትን አጥተው በጉስቁልና የነበሩ የተለያዩ ሕሙማን ሕይወተ ሥጋን እንዲያገኙ አድርጎአል፤
ሕይወተ ነፍስን አጥተው የነበሩትም በሕያው ትምህርቱ ተስፋ ሕይወትን እንዲላበሱ አድርጎአል፤ ከዚህም በተጨማሪ በርካታ ሙታን ሕይወታቸውን ተጎናጽፈው ከመቃብር እንዲነሡ አድርጎአል፤ በእነዚህ ሁሉ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሕይወት ራስ መሆኑን ከመግለጽ ጋር ለሰው ልጆች ሁሉ ሕይወትን ለመስጠት እንደመጣ በትምህርትም በተግባርም አሳይቶአል ፡፡
ከዚህ አንጻር ሕይወት በፈጣሪም ሆነ በፍጡራን ምን ያህል ታላቅ ዋጋ እንዳላት
ሥርዓተ ጸሎት በኢ.ኦ.ተ.ቤተ ክርስቲያን
ሥርዓተ ጸሎትጸሎት፡-ቃሉ ግእዝ ነው ጸለየ ለመነ ከሚለው ግሥ የወጣ ሲሆን ጸሎት፡- ማለት ልመና ነው፡ጸሎት ምስጋናም ነው ‹‹ይትቀደስ ስምከ›› (ስምህ ይቀደስ) ስንል ምስጋና ነው ‹‹ሲሳየነ ዘለለእለትነ ሀበነ ዮም›› (የእለት ምግባችንን ስጠን ዛሬ) ስንል ደግሞ ልመና ነው፡፡ እንዲሁም ጸሎት፡- ሰው ከልዑል እግዚአብሔር ጋር የሚነጋገርበት ነው፡፡ (ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 14) በምን አይነት መንገድ መጸለይ እንዳለብን ከዚህ እንደሚከተለው […]