• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

20090

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በ2008 ዓ.ም የበጀት ዓመት ባስመዘገበው ከፍተኛ የፐርሰንት ገቢ እድገት ልዩ ተሸላሚ መሆኑ ተገለጸ!!

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በ2008 ዓ.ም የበጀት ዓመት በርዕሰ ከተማው ከሚገኙት ገዳምትና አድባራት በሰበሰበው የላቀ የፐርሰንት ገቢ እድገት በ2009 ዓ.ም በተካሄደው 35ኛ መደበኛ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ ልዩ ተሸላሚ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ ሀገረ ስብከቱ በ2007 ዓ.ም ካስመዘገበው የፐርሰንት ገቢ የብር 30 ሚሊዮን ብልጫ በማሳየት ልዩ ተሸላሚ ለመሆን በቅቷል፡፡ ሀገረ ስብከቱ በ2008 […]

“የመስቀሉ ነገር ለሚጠፉት ሞኝነት ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚብሔር ኃይል ነው” 1ኛ. ቆሮ. 1÷18

መስቀል፡- ምስጢራዊ ትርጉሙ መከራ ማለት ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቅዱስ ወንጌል ‹‹ዘኢጾረ መስቀለ ሞትየ ኢይክል ይጸመደኒ›› (የሞቴን መስቀል የማይሸከም ይከተለኝ ዘንድ አይችልም) /ማቴ. 16÷24/ ሲል የተናገረው ቃል መስቀል መከራ መሆኑን የሚገልጽ ነው፡፡  ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ ከተሰቀለ በኋላ ሕሙማን መስቀሉን እየዳሰሱ በመስቀሉ እየታሹ ይፈወሱ ነበር፡፡ በዚህ በመስቀሉ በሚደረገው ተአምራት እየተሳቡ […]

0012

የመ/ፓ/ጠ/ ቤተ ክህነት የደመራ በዓል በሰላም እንዲከበር ከአዲስ አበባ ገዳማትና አድባራት ተወካዮች ጋር ለግማሽ ቀን የቆየ ውይይት አካሄደ

በ2009 ዓ.ም የሚከበረውን የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም እንዲከበር ለማድረግ በማሰብ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት ዓርብ መስከረም 13 ቀን 2009 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ከ1000 ከማያንስሱ ከሁሉም ገዳማትና አድባራት ከመጡ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ለግማሽ ቀን የቆየ ምክክርና የውይይት መርሐ ግብር አካሂዷል፡፡ በውይይቱ መርሐ ግብር የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት መጋቤ ካህናት […]

00180

የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት የ2009 ዓ.ም የሥራ እቅዱን ይፋ አደረገ!!

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይኖት የ2009 ዓ.ም ዓለም አቀፋዊ የሆነውን ሐዋርያዊ እና አስተዳደራዊ አገልግሎትን አስመልክቶ በልዩ ጽ/ቤት የተዘጋጀው ሰፊ የሥራ እቅድ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የአስተዳደር ጉባኤ መሰብሰቢያ አዳራሽ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች በተገኙበት ሐሙስ መስከረም 5 […]

1003

የአዲስ አበባ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤቶች የ2009 ዓ.ም የበጀት ዓመት የሥራ ዕቅድ አቀረቡ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰባቱ የክፍለ ከተማ ቤተክህነት ጽ/ቤቶች የ2009 ዓ.ም የበጀት ዓመት የሥራ ዕቅድን አስመልክተው የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ መምህር ጎይቶኦም ያይኑ እና የሀገረ ስብከቱ የዋና ክፍል ኃላፊዎችና ሠራተኞች በተገኙበት ረቡዕ ነሐሴ 4 ቀን 2009 ዓ.ም ለግማሽ ቀን የቆየ የሥራ ዕቅድ ሪፖርት አቅርበዋል፡፡ የክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ጽ/ቤቶች  […]

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2009 ዓ.ም የዘመን መለወጫን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ

ቃለ በረከት ዘእምኀበ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በበዓለ ርእሰ ዐውደ ዓመት ዘዕሥራ ምእት ወተስዓቱ ዓመተ ምሕረት፡፡ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ፡፡ በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፣ ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤ የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ […]

01610

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ጋዜጣዉ መግላጫ ሰጡ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ስለ ሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጠ መግለጫ “ወሰላሙ ለክርስቶስ ይጽናዕ በልብክሙ ዘሎቱ ተጸዋዕክሙ በአሐዱ ሥጋ፤ በአንድ አካል የተጠራችሁለት የክርስቶስ ሰላም በልባችሁ ይጽና”፤ (ቆላ 3፡15)፡፡ ይህ ቃል ሰው ሁሉ ለሰላም እንደተጠራ፣ ልቡንም ለሰላም ማስገዛት እንዳለበት ያስገነዝ በናል፤ በእርግጥም ለሰው ከሰላም የበለጠ አስፈላጊ ነገር የለምና […]

01610

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2008 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን በሀገር ውስጥም ሆነ በተለያዩ ክፍለ ዓለማት የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን ወምእመናት፣ እንኳን ለሁለት ሺሕ ስምንት ዓመተ ምሕረት የቅድስት ድንግል ማርያም ጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ !! ‹‹ቃለ እግዚአብሔር ንጹሕ ወያሐዩ ለዓለም፤ የእግዚአብሔር ቃል ንጹሕ ነው፤ ለዘላለሙም ያድናል›› (መዝ.18፡9)፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ዳዊት ስለቃለ እግዚአብሔር አስመልክቶ በዘመረው […]

5682

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በ2008 የበጀት ዓመት ከ7ቱም ክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት የሥራ ኃላፊዎች የሥራ ግምገማ መርሐ ግብር አካሄደ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት  በ7ቱ ክፍላተ ከተማ በ2008 ዓ.ም የበጀት ዓመት የተከናወኑትን ዝርዝር የሥራ ተግባራት አስመልክቶ አርብ ሐምሌ 22 ቀን 2008 ዓ.ም በሀገረ ስብከቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ከ7ቱም ክፍላተ ከተማ ከመጡ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ለአንድ ሙሉ ቀን የቆየ የሪፖርት ግምገማ አካሄደዋል፡፡ ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል የግምገማውን መርሐ ግብር አስመልክተው ባስተላለፉት መልእክት “ማእረሩ […]

9021

ቆሞስ አባ ሠርቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጸሐፊ ሆነው ተመደቡ!!

ከአዲሱ የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጸሐፊ ከቆሞስ አባ ሠርቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል ጋር በቤተ ክርስቲያናችን ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የተደረገ ቃለ ምልልስ፡፡ የተከበሩ አባታችን መምህርና ቆሞስ አባ ሠርቀ ብርሃን ወልደ ሳሙኤል እንደ እግዚአብሔር ቸርነትና ፈቃድ የብፁዕ ወቅዱስ አባታችን ልዩ ጸሐፊ ሆነው የተመደቡ መሆነዎ ይታወቃል፡፡ በዚህ ዓለም አቀፋዊ የቤተ ክርስቲያናችን ልዩ ጽ/ቤት በመመደበዎ ምን ተሰማዎት? ቆሞስ አባ […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን

    © በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት