• "እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና" መዝ 135:1

  • ”ባህርም አይታ ሸሸች : ዮርዳኖስም ወደ ኋላው ተመለሰ : ተራሮች እንደ ኮርማዎች ዘለሉ” መዝ 113 ፥ 3

390

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ 4ኛ ዓመት በዓለ ሢመት በታላቅ ድምቀት ተከበረ!!

ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የሆኑት የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት 4ኛ ዓመት በዓለ ሢመት የካቲት 24 ቀን 2009 ዓ.ም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ባለቤት ወ/ሮ መዓዛ፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት፣ የተለያዩ አህጉር አምባሳደሮች፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፣ […]

0176

የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በበጀት ዓመቱ ባስመዘገበው የልማት ስኬት የሽልማት መርሐ ግብር አካሄደ!!

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የየካ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት በ2009 ዓ.ም የበጀት ዓመት በፐርሰንት ክፍያ ዕድገት፣ በአብያተ ክርስቲያናት መስፋፋት እና በመልካም አስተዳደር ከፍተኛ ዕድገት ያስመዘገበ በመሆኑ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት፣ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የጠቅላይ ቤተ ክህነት የየመምሪያ ኃላፊዎች፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት […]

pp009

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2009 ዓ.ም ዓቢይ ጾምን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ

ቃለ በረከት ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ በአተ ጾም ዓቢይ ዘእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘዕሥራ ምእት ወተስዐቱ ዓመተ ምሕረት በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን በሀገር ውስጥና በመላው ክፍላተ ዓለም የምትገኙ የእግዚአብሔር ቤተ ሰቦች ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት በሙሉ ፍጥረቱን […]

0122

የአስተዳደር በደል ደርሶብናል በሚል ቅሬታ ያቀረቡ የአብያተ ክርስቲያናት ሠራተኞች ጉዳይ በሀገረ ስብከቱ ውሳኔ እንዲፈጸም ልዩ ጽ/ቤት መመሪያ አስተላለፈ

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በሚያስተዳድራቸው የአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት በተለያየ የሥራ መደብ ተሠማርተው ከሚሠሩት በርካታ ሠራተኞች መካከል ቁጥራቸው ከ20 የማይበልጡ ሠራተኞች የአስተዳደር በደል ደርሶብናል በሚል ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት አቤቱታ ሲያቀርቡ የቆዩ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ገዳያቸው በሀገረ ስብከቱ በኩል ተጣርቶ እንዲላክ የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት ባሰተላለፈው መመሪያ መሠረት ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በቁጥር 999/546/09 […]

በዓለ አስተርእዮ

አስተርእዮ፡- ቃሉ ግእዝ ነው አስተርእዮ ማለትም መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው፡፡ በግሪክ ቋንቋ ኤጲፋንያ ይባላል ኤጲፋንያ ማለትም መገለጥ፣መታየት፣ማለት ነው አሁን ያለንበት ዘመን ዘመነ አስተርዕዮ ይባላል የመገለጥ፣ የመታየት ዘመን ማለት ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ስጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ ሰው ሆኖ የተገለጠበት ዘመን ስለሆነ እና እንዲሁም በጥምቀቱ አንድነቱን ሦስትነቱን የገለጠበት ዘመን […]

ትምህርተ ሃይማኖት ዘቅድስት ሥላሴ

ለክርስትና ሃይማኖት መሠረቱ ማእከሉና መደምደሚያው ምሥጢረ ሥላሴ እንደሆነ ይታወቃል ምክንያቱም ከቅድስት ሥላሴ አንዱ አካል እግዚአብሔር ወልድ ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷም ነፍስን ነሥቶ ሰው ከሆነ በኋላ የሥላሴ አንድነትና ሦስትነት የታወቀና የተረዳ ሆኖ በመገኘቱ ነው፡፡ ይህም በዚህ በልደት እና በጥምቀት ሰሞን በቂ ትምህርት ሊሰጥበት የሚገባ ነው፡፡ እግዚአብሔር ወልድ ከቅድስት ድንግል  ማርያም ሰው ሆኖ በሥጋ  ከመወለዱ […]

pp009

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የ2009 ዓ.ም የልደት በዓልን አስመልክተው መልእክት አስተላለፉ

ቃለ በረከት  ዘብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ዘተናገረ በእንተ በዓለ ልደቱ ለእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሎቱ ስብሐት!! በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!! -በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ፤ -ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትገኙ፤ -የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ፤ […]

1

“የምናመልከው አምላካችን ከሚነደው ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል”

ከ605 እስከ 562 ዓመተ ዓለም በባቢሎን የነገሠው ናቡከደነጾር ቁመቱ ስድሳ ክንድ፣ወርዱም ስድስት ክንድ የሆነውን የወርቁን ምስል አሠራ፤ በባቢሎንም አውራጃ በዱራ ሜዳ አቆመው፤ ንጉሥ ናቡከደነጾር መኳንንትንና ሹማምንቶችን፣ አዛዦችንና አዛውንቶችን፣ በጅሮንዶችንና አማካሪዎችን፣ መጋቢዎችንም፣አውራጃ ገዢዎችንም ሁሉ ይሰበሰቡ ዘንድ ንጉሡም ናቡነከደነጾር ላቆመው ምስል ምረቃ ይመጡ ዘንድ ላከ፡፡ በዚያን ጊዜም መኳንንቱና ሹማምንቱ አዛዦቹና አዛውንቶቹ በጅሮንዶቹና አማካሪዎቹ መጋቢዎቹና አውራጃ ገዢዎቹ ሁሉ […]

“ይኩንኪ በከመ ተአመንኪ” (እንዳመንሽ ይሁንልሽ)

ይህ ቃል ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለከነናዊት ሴት የተናገረው ቃል ነው፡፡ ታሪኩም/በማቴዎስ ወንጌል ም. 15፡21-28/ ላይ ይገኛል፡፡ ታሪኩም እንደሚከተለው ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ጢሮስና ወደ ሲዶና አገር ሄደ፡፡ በዚያም ከነናዊት ሴት ጌታ ሆይ! የዳዊት ልጅ ማረኝ ልጄን ጋኔን ክፉኛ ይዟታል ብላ ጮኸች፡፡ እርሱ ግን ለጊዜው አንዳች አልመለሰላትም፡፡ ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ […]

p033

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ በሕንድ ኬሬላ ለስድስት ቀናት ያደረጉትን ሐዋርያዊ ጉብኝት አጠናቅቀው ተመለሱ

                                                                                                  በመምህር ሙሴ ኃይሉ ከአምስቱ አኀት አብያተ ክርስቲያናት መሪዎች መካከል አንዱ የሆኑት የሕንድ ማላንካራ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ፓትርያርክ ካቶሊኮስ ባስልዮስ ማርቶማ ጳውሎስ ዳግማዊ የህንድን ቤተ ክርስቲያን እንዲጎበኙ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ባደረጉላቸው ጥሪ መሠረት ጎብኝተዋል፡፡ ቅዱስ ፓትርያርኩ ኬሬላ አየር ማረፊያ ሲደርሱም […]

ማስታወቂያ

አስተያየቶች

    በፌስቡክ ያግኙን

    © በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት