ወርሐዊው የመልዕልተ አድባራት ቀራንዮ መድኃኔዓለም ጉባኤ በወይ ብላ ማርያም ለተገደሉት ወጣቶች መታሰብያ ሆነFebruary 5, 2022ጥር 12/2014 ዓ/ም የቃና ዘገሊላ በዓል እየተከበረ ባለበት ሠአት በማህደረ መለኮት ወይ ብላ ያለውን ድርብ የቅዱስ ሚካኤልን ታቦተ ሕግ እያጀቡ የነበሩ ወጣቶች በጥይት መገደላቸውን የሚዘክር ልዩ ጉባኤ በመልዕልተ አድባራት ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ተደርጓል። በጉባኤው የደብሩ አስተዳዳሪ ቆሞስ አባ ገብረ ስላሴ በአባታዊ አጽናኝ ምክር ሰጥተዋል።ምንም እንኳን ወጣቶቹ የማህደረ መለኮት ወይ ብላ ማርያም አገልጋዮች ቢሆኑም የአንዲት ቤተክርስቲያን […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220206_034609_208.jpg 721 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-02-05 18:49:422023-11-09 10:24:45ወርሐዊው የመልዕልተ አድባራት ቀራንዮ መድኃኔዓለም ጉባኤ በወይ ብላ ማርያም ለተገደሉት ወጣቶች መታሰብያ ሆነ
በአጭር ጊዜ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ተባረከFebruary 5, 2022በአጭር ጊዜ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተባርኮ ተመርቋል። በየካ ደ/ምሕረት ኪዳነ ምሕረት እና መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ሲሠራ የቆየ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ተሠርቶ በመጠናቀቁ በዛሬ ዕለት በርካታ ምእመናን በተገኙበት ተመርቋል። ሕንጻ ቤተ ክርስቲያኑ የተሠራበት ቦታ ከፍ ያለ በመሆኑ፣ ከመልክዓ ምድራዊና አቀማመጡ አንጻር ቤተ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220206_011432_241.jpg 1280 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-02-05 16:16:512023-11-09 10:24:45በአጭር ጊዜ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ተባረከ
ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ደብረ ሲና እግዚአብሔር አብ ካቴድራል ሊያሠራው ያሰበውን ባለ 8 ፎቅ ሁለገብ ሕንጻ የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ!!!February 5, 2022የአዲስ አበባ እና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሃይማኖት ተቋማት ሰብሳቢ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ደብረ ሲና ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ካቴድራል ሊያሠራው ያሰበውን ባለ 8 ፎቅ ሁለገብ ሕንጻ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል። ብፁዕነታቸው ባስተላለፉት መልእክት በቤተ ክርስቲያን ዙሪያ ሊኖሩ ከተገቡ ተቋማት መካከል አንዱ የትምህርት ተቋም በመሆኑ ይህንን ተቋም ለመገንባት አስባችሁ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220205_165405_179.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-02-05 12:37:372023-11-09 10:24:45ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ደብረ ሲና እግዚአብሔር አብ ካቴድራል ሊያሠራው ያሰበውን ባለ 8 ፎቅ ሁለገብ ሕንጻ የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ!!!
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በመስቀል አደባባይ ጉዳይ ማብራሪያ ሰጡ፡፡February 4, 2022የዘገባው ምንጭ :- Yeneta Tube የኔታ ቲዩብ Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220106_193239_192.jpg 480 720 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-02-04 21:38:002023-11-09 10:24:45ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በመስቀል አደባባይ ጉዳይ ማብራሪያ ሰጡ፡፡
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮ እና ታላቁ ኢማም አል አዝሃር የተቀበሉት የሰው ልጅ ወንድማማችነት ሠነድ ለኢትዮጵያም ይጠቅማል….. ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅFebruary 4, 2022ዛሬ አሜን ኢትዮጵያ የተባለ በኢትዮጵያውያን የተመሰረተ ስለሠላም ስለአንድነት አብዝቶ በሚሰራ ማህበር አማካኝነት በኢሲኤ (eca) አዳራሽ በተዘጋጀ ውይይት ላይ እንደኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና እንደ አዲስ አበባ የሀይማኖት ተቋማት ሰብሳነነታቸው ተገኝተው ስለሰው ልጆች ወንድማማችነት እና እህትማማችነት መልክት አስተላልፈዋል- ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ። ብፁዕነታቸው የሁለቱ ሀይማኖት አባቶች ስለሰው ልጆች ወንድማማችነት […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220205_010241_733.jpg 1280 853 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-02-04 16:10:322023-11-09 10:24:46ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮ እና ታላቁ ኢማም አል አዝሃር የተቀበሉት የሰው ልጅ ወንድማማችነት ሠነድ ለኢትዮጵያም ይጠቅማል….. ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
የእግዚአብሔር ቤት ከሰው ቤት በላይ ንፁህ መሆን አለበት……. ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅJanuary 31, 2022በጉራጌ ሀገረ ስብከት በሶዶ ወረዳ ቤተ ክህነት የዶባ ጥሙጋ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አዲስ በተሰራው ቤተክርሴቲያን የቅዱስ ጊዮርጊስ ቅዳሴ ቤቱ የጉራጌ ሀገረ እና አዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት ተክብሮ ውሏል። ለበዓሉ የጉራጌ ሀገረ ስብከት የሥራ ሀላፊዎች እና የክብር እንግዶች በበዓሉ ላይ ተገኝተዋል። በዚህ ዕለት ትውልድ እና ሀገርን በሀይማኖት አንጾ ስለመገንባት ብፁዕነታቸው […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220131_191021_249.jpg 622 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-31 17:49:542023-11-09 10:24:46የእግዚአብሔር ቤት ከሰው ቤት በላይ ንፁህ መሆን አለበት……. ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ ላይ በተፈጸመው ግፍ ልጆቻቸውን ላጡት ቤተሰቦች ድጋፍ እንደሚያደርግ ተገለጸ!January 30, 2022በማኅደረ መለኮት ወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ ላይ የተፈጸመው ግፍ መላውን ሕዝበ ክርስቲያን ያሳዘነ እና ያስቆጣ እጅግ አስነዋሪ ተግባር መሆኑ የሚታወስ ነው። ያ ሁሉ ሰቆቃ እና ግፍ አልፎ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ዕረፍት በሰላም ተከብሮ ውሏል። ሊቀ ጉባኤ አባ ተክለሃይማኖት ወልዱ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በደብሩ ከዋዜማው ጀምሮ በመገኘት ማኅሌቱን፣ሥርዓተ ቅዳሴውንና አጠቃላይ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220130_233529_536.jpg 960 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-30 14:42:202023-11-09 10:24:46የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ ላይ በተፈጸመው ግፍ ልጆቻቸውን ላጡት ቤተሰቦች ድጋፍ እንደሚያደርግ ተገለጸ!
“ከሰማዕታት እውነተኛ ምስክርነትን ልንማር ያስፈልጋል” ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅJanuary 26, 2022ዓመታዊው የሰማዕቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ክብረ በዓል በጉራጌ ሀገረ ስብከት በአትርፎ ደብረ ወርቅ ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል በድምቀት ታስቦ ውሏል። ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በበዓሉ ላይ ተገኝተው “ከሰማዕታት እውነተኛ ምስክርነትን ልንማር ያስፈልጋል” ሲሉ አባታዊ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። እውነተኛ ምስክርነት የሰማዕታት የዕለት ተዕለት ተግባር እንደሆነም ጠቅሰዋል። የሰው ልጆች በሙሉ የፈጠራቸውን እና ከዘለዓለም […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220127_015806_636.jpg 622 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-26 17:11:012023-11-09 10:24:46“ከሰማዕታት እውነተኛ ምስክርነትን ልንማር ያስፈልጋል” ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
የኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማኅበር በዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከግማሽ ሚልዮን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገJanuary 26, 2022የኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማኅበር በዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከግማሽ ሚልዮን ብር በላይ የሚፈጅ የአልባሳት፥ የምግብና የተለያዩ የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት ጽ/ቤት የዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ተወካዮች እና የኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማኅበር አባላት በተገኙበት በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ርክክብ ተደርጓል። ብፁዕ አቡነ […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/IMG_20220127_003731_880.jpg 853 1280 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-26 17:07:492023-11-09 10:24:46የኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማኅበር በዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከግማሽ ሚልዮን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ
ዜና ሕይወቱ ወዕረፍቱ ለብፁዕ አቡነ ሚካኤል ሊቀ ጳጳስ ዘኢሉባቡር (ከ1960 እስከ 2014 ዓ.ም.)January 24, 2022ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ከአባታቸው ከአቶ ወልደ አምላክ ሁንዴና ከእናታቸው ወ/ሮ በላይነሽ በዲየ በቀድሞ ሸዋ ክፍለ ሀገር፤ በፍቼ ዞን በሙከጡሪ ወረዳ በበቾ ፋኒሊ ቀበሌ ልዩ ስሙ ደሴ በሚባል ቦታ በ1960 ዓ.ም ተወለዱ፡፡ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን በታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳም የጀመሩት ብፁዕነታቸው፤ በገዳሙ ከሚገኘው አንጋፋው የመምህር ገብረ ማርያም ንባብ ቤት መሠረታዊ የግእዝ ንባብ፣ በደብረ ጽጌ ገዳም ከመምህር ልዑል […] Read more https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/1643059623300.jpg 503 587 AAD https://eotcaa.org/a/wp-content/uploads/logo_am-2.png AAD2022-01-24 15:27:422023-11-09 10:24:46ዜና ሕይወቱ ወዕረፍቱ ለብፁዕ አቡነ ሚካኤል ሊቀ ጳጳስ ዘኢሉባቡር (ከ1960 እስከ 2014 ዓ.ም.)
ወርሐዊው የመልዕልተ አድባራት ቀራንዮ መድኃኔዓለም ጉባኤ በወይ ብላ ማርያም ለተገደሉት ወጣቶች መታሰብያ ሆነ
ጥር 12/2014 ዓ/ም የቃና ዘገሊላ በዓል እየተከበረ ባለበት ሠአት በማህደረ መለኮት ወይ ብላ ያለውን ድርብ የቅዱስ ሚካኤልን ታቦተ ሕግ እያጀቡ የነበሩ ወጣቶች በጥይት መገደላቸውን የሚዘክር ልዩ ጉባኤ በመልዕልተ አድባራት ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ተደርጓል። በጉባኤው የደብሩ አስተዳዳሪ ቆሞስ አባ ገብረ ስላሴ በአባታዊ አጽናኝ ምክር ሰጥተዋል።ምንም እንኳን ወጣቶቹ የማህደረ መለኮት ወይ ብላ ማርያም አገልጋዮች ቢሆኑም የአንዲት ቤተክርስቲያን […]
በአጭር ጊዜ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ተባረከ
በአጭር ጊዜ ተሠርቶ የተጠናቀቀው የደብረ ቀራንዮ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተባርኮ ተመርቋል። በየካ ደ/ምሕረት ኪዳነ ምሕረት እና መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ሲሠራ የቆየ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ተሠርቶ በመጠናቀቁ በዛሬ ዕለት በርካታ ምእመናን በተገኙበት ተመርቋል። ሕንጻ ቤተ ክርስቲያኑ የተሠራበት ቦታ ከፍ ያለ በመሆኑ፣ ከመልክዓ ምድራዊና አቀማመጡ አንጻር ቤተ […]
ብፁዕ አቡነ መልከ ጼዴቅ ደብረ ሲና እግዚአብሔር አብ ካቴድራል ሊያሠራው ያሰበውን ባለ 8 ፎቅ ሁለገብ ሕንጻ የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ!!!
የአዲስ አበባ እና ጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሃይማኖት ተቋማት ሰብሳቢ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ደብረ ሲና ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ካቴድራል ሊያሠራው ያሰበውን ባለ 8 ፎቅ ሁለገብ ሕንጻ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል። ብፁዕነታቸው ባስተላለፉት መልእክት በቤተ ክርስቲያን ዙሪያ ሊኖሩ ከተገቡ ተቋማት መካከል አንዱ የትምህርት ተቋም በመሆኑ ይህንን ተቋም ለመገንባት አስባችሁ […]
ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በመስቀል አደባባይ ጉዳይ ማብራሪያ ሰጡ፡፡
የዘገባው ምንጭ :- Yeneta Tube የኔታ ቲዩብ
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮ እና ታላቁ ኢማም አል አዝሃር የተቀበሉት የሰው ልጅ ወንድማማችነት ሠነድ ለኢትዮጵያም ይጠቅማል….. ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
ዛሬ አሜን ኢትዮጵያ የተባለ በኢትዮጵያውያን የተመሰረተ ስለሠላም ስለአንድነት አብዝቶ በሚሰራ ማህበር አማካኝነት በኢሲኤ (eca) አዳራሽ በተዘጋጀ ውይይት ላይ እንደኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና እንደ አዲስ አበባ የሀይማኖት ተቋማት ሰብሳነነታቸው ተገኝተው ስለሰው ልጆች ወንድማማችነት እና እህትማማችነት መልክት አስተላልፈዋል- ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ። ብፁዕነታቸው የሁለቱ ሀይማኖት አባቶች ስለሰው ልጆች ወንድማማችነት […]
የእግዚአብሔር ቤት ከሰው ቤት በላይ ንፁህ መሆን አለበት……. ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
በጉራጌ ሀገረ ስብከት በሶዶ ወረዳ ቤተ ክህነት የዶባ ጥሙጋ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አዲስ በተሰራው ቤተክርሴቲያን የቅዱስ ጊዮርጊስ ቅዳሴ ቤቱ የጉራጌ ሀገረ እና አዲስ አበባ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት ተክብሮ ውሏል። ለበዓሉ የጉራጌ ሀገረ ስብከት የሥራ ሀላፊዎች እና የክብር እንግዶች በበዓሉ ላይ ተገኝተዋል። በዚህ ዕለት ትውልድ እና ሀገርን በሀይማኖት አንጾ ስለመገንባት ብፁዕነታቸው […]
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ ላይ በተፈጸመው ግፍ ልጆቻቸውን ላጡት ቤተሰቦች ድጋፍ እንደሚያደርግ ተገለጸ!
በማኅደረ መለኮት ወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ ላይ የተፈጸመው ግፍ መላውን ሕዝበ ክርስቲያን ያሳዘነ እና ያስቆጣ እጅግ አስነዋሪ ተግባር መሆኑ የሚታወስ ነው። ያ ሁሉ ሰቆቃ እና ግፍ አልፎ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ዕረፍት በሰላም ተከብሮ ውሏል። ሊቀ ጉባኤ አባ ተክለሃይማኖት ወልዱ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በደብሩ ከዋዜማው ጀምሮ በመገኘት ማኅሌቱን፣ሥርዓተ ቅዳሴውንና አጠቃላይ […]
“ከሰማዕታት እውነተኛ ምስክርነትን ልንማር ያስፈልጋል” ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
ዓመታዊው የሰማዕቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ክብረ በዓል በጉራጌ ሀገረ ስብከት በአትርፎ ደብረ ወርቅ ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል በድምቀት ታስቦ ውሏል። ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባ እና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በበዓሉ ላይ ተገኝተው “ከሰማዕታት እውነተኛ ምስክርነትን ልንማር ያስፈልጋል” ሲሉ አባታዊ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። እውነተኛ ምስክርነት የሰማዕታት የዕለት ተዕለት ተግባር እንደሆነም ጠቅሰዋል። የሰው ልጆች በሙሉ የፈጠራቸውን እና ከዘለዓለም […]
የኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማኅበር በዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከግማሽ ሚልዮን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ
የኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማኅበር በዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከግማሽ ሚልዮን ብር በላይ የሚፈጅ የአልባሳት፥ የምግብና የተለያዩ የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት ጽ/ቤት የዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት ተወካዮች እና የኢትዮጵያው ጃንደረባ ትውልድ መንፈሳዊ ማኅበር አባላት በተገኙበት በብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የአዲስ አበባና የጉራጌ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ርክክብ ተደርጓል። ብፁዕ አቡነ […]
ዜና ሕይወቱ ወዕረፍቱ ለብፁዕ አቡነ ሚካኤል ሊቀ ጳጳስ ዘኢሉባቡር (ከ1960 እስከ 2014 ዓ.ም.)
ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ከአባታቸው ከአቶ ወልደ አምላክ ሁንዴና ከእናታቸው ወ/ሮ በላይነሽ በዲየ በቀድሞ ሸዋ ክፍለ ሀገር፤ በፍቼ ዞን በሙከጡሪ ወረዳ በበቾ ፋኒሊ ቀበሌ ልዩ ስሙ ደሴ በሚባል ቦታ በ1960 ዓ.ም ተወለዱ፡፡ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን በታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳም የጀመሩት ብፁዕነታቸው፤ በገዳሙ ከሚገኘው አንጋፋው የመምህር ገብረ ማርያም ንባብ ቤት መሠረታዊ የግእዝ ንባብ፣ በደብረ ጽጌ ገዳም ከመምህር ልዑል […]